የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በዘንድሮው በጀት አመት በ7 ነጥብ 5 በመቶ እንደሚያድግ ይጠበቃል- የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዘንድሮ በ7 ነጥብ 5 በመቶ እድገት የሚመዘግብበት መሆኑን የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸም እንደሚያመላክት ተጠቆመ።
የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…