ኢትዮጵያና ሩሲያ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የሚያደርጉት ትብብር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የሚያደርጉት ትብብር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከሩሲያ ፌዴሬሽን አምባሳደር ኢቪግኒ ተርኪን…