የፌዴራል መንግስት የሀገር ውስጥ ገቢ 28 ነጥብ 9 በመቶ ጨምሯል- የፕላን እና ልማት ሚኒስትር
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት የሀገር ውስጥ ገቢ ካለፈው ዓመት አፈጻጸም ጋር ሲነጻጸር በ28 ነጥብ 9 በመቶ ጨምሯል ሲሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ካቢኔያቸው በተገኙበት ያለፉት ስድስት ወራት…