Fana: At a Speed of Life!

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ-መንግስት ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሚል ለሚደራጀው ክልል የተዘጋጀው ሕገ-መንግስት በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል። ነባሩ የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልልን በአዲስ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሚል ለማደራጀት የተጠራ 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጋር ተወያዩ። በውይይቱ ላይ ከመሪዎቹ ጋር የልዑካን ቡድኖቻቸው ተገኝተዋል። መሪዎቹ በኢትዮጵያ እና በተባበሩት አረብ…

አፍሪካ በአየር ንብረት ለውጥ የምታከናውነውን ስራ ሀገራት ሊደግፉ ይገባል – ሱልጣን ቢን አህመድ አል ጃቢር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቀነስ የምታከናውነውን ስራ የበለጸጉ ሀገራት በፋይናንስ መደገፍ አለባቸው ሲሉ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የኢንዱስትሪና የላቀ ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የኮፕ-28 ፕሬዚዳንት ሱልጣን ቢን አህመድ አል ጃቢር ገለጹ።…

ቦርዱ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎች ሰብዓዊ መብት አያያዝ በመልካም ሁኔታ ላይ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎች ሰብዓዊ መብት አያያዝ በመልካም ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ ማረጋገጡን አስታወቀ፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ አባላት በአዲስ አበባ…

የፋና ላምሮት የምዕራፍ 14 የፍፃሜ ውድድር ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ላምሮት የድምፃውያን የተሰጥዖ ውድድር የምዕራፍ 14 የፍፃሜ ውድድር ነገ ይካሄዳል፡፡ ከ2011 ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮ መድረክ ያጡ ድምፃውያንን መድረክ እንዲያገኙ ያስቻለው ፋና ላምሮት በየጊዜው አዳዲስ ነገሮችን እያሳየ ቀጥሏል። ፋና…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ-መንግስት ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ-መንግስት በጉባዔው አባላት በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡ ዛሬ ጠዋት በአርባ ምንጭ ከተማ በተካሄደው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ-መንግስት አጽዳቂ ኮሚሽን ጉባዔ የቀረበው ሕገ-መንግስት በ 10 ተቃውሞ፣ በ2 ድምጸ ተአቅቦ…

በመዲናዋ ለቡሄ በዓል ርችት መተኮስ ክልክል መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሄ በዓልን ምክንያት በማድረግ በሚከናወነው የችቦ ማብራት ስነ ስርዓት ርችት መተኮስ ክልክል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ፖሊስ ጉዳዩን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት÷የከተማዋን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ ከሌሎች የፀጥታ አካላት…

ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ እድገት ላበረከተችው አስተዋፅኦ እውቅና ተሰጣት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ እድገት ላበረከተችው አስተዋፅኦ የ”ፕላክ ኦፍ ሜሪት” ሽልማት እና እውቅና ተበርክቶላታል፡፡ ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ በአትሌቲክስ ዘርፍ የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ያስጠራች ድንቅ አትሌት…

የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ አዲስ አበባ ሲገቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአውሮፕላን ክፍሎችን ለማምረት የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሼድ በመገንባት የተለያዩ የአውሮፕላን ክፍሎችን ማምረት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር…