Fana: At a Speed of Life!

ቻይና በፍልስጤም ጉዳይ ከሚመለከታቸው ወገኖች ሁሉ ግንኙነት እያደረገች እንደሆነ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በፍልስጤም ጉዳይ ከሚመለከታቸው ወገኖች ሁሉ ግንኙነት እያደረገች እንደሆነ አስታወቀች። የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፤ የመካከለኛው ቀውስ እንዲፈታ ቤጂንግ ያልተቋረጠ ጥረት ታደርጋለች። ጥረቱ ውጤት እንዲያመጣምና የተኩስ…

በትግራይ ክልል በጤና ስርዓት ማነቆ ላይ ያተኮረ ሪፎርም በአራት ሆስፒታሎች ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በነበረው የፀጥታ ችግር ምክንያት ሳይተገበር የቆየው በጤና ስርዓት ማነቆ ላይ ያተኮረ ሪፎርም በአራት ሆስፒታሎች ተጀምሯል፡፡   የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ ሪፎርሙ ግብዓቶች እስከሚሟሉ ድረስ የሚጠብቅ…

የአራተኛ ሳምንት የዛሬ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል። 9 ሰአት ላይ በተደረገ ጨዋታ ሀምበርቾ ከሀድያ ሆሳዕና ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ምሽት 12 ሰአት ላይ በተደረገ ጨዋታ ደግሞ የአምናው…

የጥጥ ምርታማነት ዘርፈ ብዙ ፈተናዎች እንዳሉበት ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የጥጥ ምርታማነትን ለማሳደግ የሚደረገው ጥረት ዘርፈ ብዙ ፈተናዎች እንደተደቀኑበት ተጠቆመ። የዓለም የጥጥ ቀን "የጥጥ ልማት ለተፋጠነ የግብርና መዋቅራዊ ሽግግር" በሚል መሪ ሃሳብ በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አሚባራ ወረዳ…

በመዲናዋ በትምህርት ዘመኑ ከ7 ሚሊዮን በላይ ደብተር ተሰራጭቷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የትምህርት ዘመን ከ7 ሚሊዮን በላይ ደብተር መሰራጨቱን የአዲስ አበባ ከተማ ምገባ ኤጀንሲ አስታወቀ።   የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ምነወር ኑረዲን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፤ ከ997 ሺህ በላይ…

ኢትዮጵያና አሜሪካ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2016፣ (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡…

እስራኤል ወደ ጋዛ እግረኛ ተዋጊ የማስገባት እቅዷን እንዳራዘመች አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2016፣ (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ወደ ጋዛ የእግረኛ ጦር ለማስገባት ያወጣችውን እቅድ ማራዘሟን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጋዛ የምድር ዘመቻ ለማድረግ በወጣው እቅድ ላይ አለመፈረማቸውን ተከትሎ ከጦራቸው ጋር አለመግባባት ውስጥ…

ተቋማት በሳይበር ምህዳር ያላቸው የሰው ሃይልና የቴክኖሎጂ አቅም 20 በመቶ በታች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2016፣ (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋማት በሳይበር ምህዳር ያላቸው የሰው ሃይል ብቃት፤ የቴክኖሎጂ አቅም እና የተቋማዊ አደረጃጀት ዘርፉ ከሚፈልገው ከ20 በመቶ በታች መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ገለጸ፡፡ የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ÷ የሳይበር…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2016፣ (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 25ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ አመለከተ። የምክር ቤቱ 25ኛ መደበኛ ስብሰባ ውሳኔዎች፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ…

የሐረሪ ክልል መስተዳድር ም/ቤት ተወያይቶ የተለያዩ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ም/ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ የእሳት አደጋ ተጎጂዎችን ማቋቋምን ጨምሮ የተለያዩ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ። ም/ቤቱ ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ ጳጉሜ 1 ቀን 2015 ዓ.ም በተከሰተው የእሳት አደጋ የደረሰው የንብረት…