Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል ቱሪዝምን ለማሳደግ የተጀመሩ ስራዎች እንደሚቀጥሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቱሪዝም አቅምን ለማሳደግ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊና ሌሎች የሚኒስቴሩ የስራ ሃላፊዎች በመቀሌ ከተማ የሚገኘውን የአጼ ዮሐንስ ቤተ መንግስት…

የህፃናት ቶንሲል ህመምና መፍትሔው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቶንሲል ህመም በትንፋሽ የሚተላለፍ በሕጻናት ላይ በስፋት የሚከሰት የጉሮሮ ህመም አይነት ቢሆንም በየትኛውም የዕድሜ ክልል ያሉ ሰዎች ላይ ሲከሰት ይችላል፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የህጻናት ህክምና ስፔሻሊስትና ረዳት ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር…

በአማራ ክልል 686 ሺህ ሄክታር በአኩሪ አተርና ሰሊጥ እየለማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው የምርት ዘመን 686 ሺህ 376 ሄክታር መሬት በአኩሪ አተርና ሰሊጥ ሰብል እየለማ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ለኢንዱስትሪ ግብዓትና የውጭ ምንዛሬ በሚያስገኙ ሰብሎች የተሻለ ምርት ለማግኘት ግብ ተይዞ እየተሰራ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምሥረታ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምሥረታ ጉባኤ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ስድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች ተሰማምተው በአንድ ክልል እንዲደራጅ በማለት ድምጻቸውን በሰጡት መሠረት ነው የክልሉ ምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምሥረታ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነባሩ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልልን በአዲስ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሚል ለማደራጀት የተጠራ 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው በሁለት ተከታታይ ቀናት የሚካሄድ ሲሆን፣…

ቢሮው ለውስን የትምህርት ዓይነቶች ቅድሚያ በመስጠት መጽሐፍት ማሳተሙን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ የተማሪና መጽሐፍ ጥምርታን 1 ለ 1 ለማድረግ 1 ሚሊየን 568 ሺህ 348 መጽሐፍት ያስፈልገኛል አለ፡፡ ይህን ለማሳተምም ከ451 ሚሊየን 647 ሺህ ብር በላይ እንደሚያስፈልግ የቢሮው የሥርዓተ-ትምህርት…

ቲዎ ዋልኮት ከእግር ኳስ ተጫዋችነት ራሱን አገለለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአርሰናል እና የእንግሊዝ ብሄራዊ ቡድን የክንፍ ተጫዋች ቲዎ ዋልኮት በ34 ዓመቱ ከፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋችነት ራሱን አግልሏል፡፡ ዋልኮት ለልጅነት ክለቡ አርሰናል ከ100 በላይ ጎሎችን ያስቆጠረ ሲሆን በእግር ኳስ ህይወቱ 47…

በህገ ወጥ የገንዘብ ምንዛሬ የተሳተፉ የንግድ ተቋማት ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ የገንዘብ ምንዛሬ የተሳተፉ የንግድ ተቋማት በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ገንዘቦች ይዘው በፖሊስ ተደርሶባቸዋል። ተቋማቱ የአዲስ አበባ ፖሊስ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ድርጅት ጋር በቅንጅት ባከናወነው  ኦፕሬሽን ነው…

በሐሰተኛ ደረሰኝ ከ30 ቢሊየን ብር በላይ በመሸጥ በከፍተኛ የማጭበረበር ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ የሽያጭ ደረሰኝ አዘጋጅቶ ለተለያዩ ነጋዴዎችና ድርጅቶች ከ30 ቢሊየን ብር በላይ በመሸጥ በከፍተኛ የማጭበረበር ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በአዲስ አበባ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። ተጠርጣሪው አድራሻው…

4 ሺህ ከፍተኛ ተሿሚዎች፣ 215 ሺህ አመራሮችና ባለሙያዎች ሃብታቸውን አስመዝግበዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ4 ሺህ በላይ ከፍተኛ ተሿሚዎች እንዲሁም 215 ሺህ በላይ አመራሮችና ባለሙያዎች ሃብታቸውን እንዳስመዘገቡ የሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የሃብት ማሳወቅና ምዝገባ አሰራር ሥርዓት የተመዝጋቢዎችን…