የሀገር ውስጥ ዜና 60ኛ ዓመት የአፍሪካ ኅብረት ምሥረታ በዓል ከግንቦት 17 ቀን ጀምሮ ይከበራል Alemayehu Geremew May 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አንድነት/ኅብረት 60ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል ከግንቦት 17 ቀን ጀምሮ እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ በዓሉ የአኅጉሩን አንድነት በሚያጠናክሩ መርሐ- ግብሮች እና ዝግጅቶች ላይ እንደሚያተኩር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኅዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ለኢትዮጵያውያን የልማት አጀንዳ እንጂ የትኛውንም አካል ለመጉዳት ያለመ አይደለም – በዩጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር Alemayehu Geremew May 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኅዳሴ ግድብ ፕሮጀክቱ ለኢትዮጵያውያን የልማት አጀንዳ እንጂ የትኛውንም አካል ለመጉዳት ያለመ አለመሆኑን በዩጋንዳ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር እፀገነት ይመኑ ገለጹ፡፡ አምባሳደር እፀገነት ይመኑ ከናይል ቤዚን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Feven Bishaw May 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንሲያ ማርኬዝ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር አብረው እንደሚሰሩ አስታውቀዋል። በተጨማሪም በተለያዩ ዘርፎች የትብብር…
የሀገር ውስጥ ዜና የቻይና- አፍሪካን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ሴሚናር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው Alemayehu Geremew May 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና- አፍሪካን ትብብር በአዲስ ዕይታዎች በማዳበር ለማጠናከር ያለመ ሴሚናር በአዲስአበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ሴሚናሩ እየተካሄደ ያለው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት 60ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በስካይ ላይት ሆቴል እየተከበረ ባለበት ሁኔታ…
የሀገር ውስጥ ዜና አመራር በመግደል የአማራ ክልልን ችግር መፍታት አይቻልም – ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) Melaku Gedif May 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ፈተናዎችን ወደ እድል በመቀየር ህዝባችንን እናሻግራለን” በሚል መሪ ቃል የአማራ ክልል የከፍተኛና መካከለኛ አመራር ኮንፈረንስ በባህር ዳር ተጀምሯል። በኮንፈረንሱ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ልዑክ በቻይና ቤጂንግ የተለያዩ ኩባንያዎችን ጎበኘ Melaku Gedif May 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ልዑካን ቡድን በቻይና ቤጂንግ በሚገኙ የተለያዩ ኩባንያዎች ጉብኝት አድርጓል፡፡ በዚህ መሰረት ልዑኩ ’ቤጂንግ ኢኮኖሚክ ቴክኖሎጂ ልማት’ የተሰኘ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን የሥራ እንቅስቃሴ ተዘዋውሮ ተመልክቷል፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የቡድን 7 አባል ሀገራት በሩሲያ ላይ ማዕቀባቸውን ይበልጥ ለማጥበቅ እየመከሩ ነው Alemayehu Geremew May 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ላይ የምትወስደውን እርምጃ እንድታቆም ለማስገደድ የቡድን 7 አባል ሀገራት ማዕቀባቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እየመከሩ ነው፡፡ የቡድን ሰባት አባል ሀገራት ጉባዔ ከዕለተ አርብ ጀምሮ በጃፓን ሄሮሺማ እየተካሄደ ነው፡፡ ምንም…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ለሱዳን ቀውስ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት 209 ሚሊየን ዶላር ተጠየቀ Meseret Awoke May 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) በሱዳን በተፈጠረው ቀውስና ሁከት ለተጎዱ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረግ 209 ሚሊየን ዶላር ያስፈልጋል ብሏል። የሱዳን ሁኔታ እየተባባሰ መምጣቱ በጎረቤት ሀገራትም ላይ ተጥዕኖ እያሳደረ መምጣቱንም…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮንስትራክሽን ኤክስፖ እና አውደ ርዕይ መካሄድ ጀመረ Mikias Ayele May 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንስትራክሽን ኤክስፖ እና አውደ ርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል። በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀውና ዛሬን ጨምሮ ለሶስት ቀናት በሚቆየው ኤክስፖ ከ26 ሀገራት የተውጣጡ ኩባንያዎች ይሳተፋሉ ተብሏል፡፡ ኤክስፖው ለኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራት በማዕድኑ ዘርፍ በኢትዮጵያ እንዲሠማሩ ጥሪ ቀረበላቸው Alemayehu Geremew May 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በማዕድኑ ዘርፍ በትብብር መሥራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢፌዴሪ ማዕድን ሚኒስትር ሐብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)፥ በጉዳዩ ላይ በኢትዮጵያ ከአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብሌት እና…