Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ ከ“ሃይፈር ፕሮጀክት ኢንተርናሽናል” ጋር በጥምረት ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሥኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ “ሃይፈር ፕሮጀክት ኢንተርናሽናል” ጋር በጥምረት ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረመ፡፡ ሥምምነቱን የመሥኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) እና የ”ሃይፈር ፕሮጀክት ኢንተርናሽናል” ፕሬዚዳንትና…

‘በታሪክ ትልቁ የሐጅ ጉዞ’ በሳዑዲ ዓረቢያ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተያዘው ዓመት የሐጂ ተጓዦች ቁጥር ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን እንደሚልቅ እና በታሪክ ትልቁ ሆኖ እንደሚመዘገብ ተነግሯል፡፡ በትናንትናው ዕለት በሳዑዲ ዓረቢያ መካ የተጀመረው የሐጅ ተጓዦች ዓመታዊ ሥነ-ሥርዓት በቁጥር ከፍተኛ ሑጃጆችን በማስተናገድ…

ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ ዓላማ በመቀጠም የሕዝቦችን አብሮነት ማጠናከሪያ ማድረግ ይገባል – ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ለበጎ ዓላማ በማዋል የሕዝቦችን አብሮነት ማጠናከሪያ ማድረግ ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የኢንተርኔት…

በሶማሌ ክልል 2ኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል "ነገን ዛሬ እንትከል" በሚል መሪ ሀሳብ ሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች…

በሕግ የበላይነት ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)"የሕግ የበላይነትና የመልካም አስተዳደር ግንባታ በኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በፍትሕ ሚኒስቴር አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው መድረኩ÷ ዓላማ በሕግ የበላይነት፣…

የስሜት መቃወስ ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስሜት መቃወስ በመንፈስ ጭንቀት ምክንያት የሚከሰት የአዕምሮ ህመም መሆኑን የዘርፉ ምሁራን ያስረዳሉ፡፡ የስሜት መቃወስ በታማሚው ላይ የስሜት መለዋወጥን የሚያስከትል ሲሆን÷ታማሚው አንዳንዴ በጭንቀት፣ ድባቴ ውስጥ ሲሆን ደስታ እና የእንቅስቃሴ…

በአምቦ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ከልል ምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማ ተልተሌ በሚባለው ቦታ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በአምስት ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡ አደጋው የደረሰው ዛሬ 3፡00 ላይ ሲሆን ÷ ከአምቦ…

በሀገር አቀፍ የሥራ ዕድል ፈጠራ ሐሳብ ውድድር የ350 ሺህ ዶላር ሽልማት አሸናፊዎች ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ የሥራ ዕድል ፈጠራ ሐሳብ ውድድር የ350 ሺህ ዶላር ሽልማት አሸናፊዎች ተለዩ፡፡ የብሩህ ኢትዮጵያ 2015 የሥራ ዕድል ፈጠራ ሐሳቦች ውድድር የሽልማት ሥነ ሥርዓት  በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ ውድድሩ በሦስት ዙሮች ተከፍሎ ሲካሄድ…

ኢትዮጵያ እና ሕንድ በቡና ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር ሽሪ ሮበርት ጋር ተወይይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ኢትዮጵያ እና ሕንድ በቡና እና ሻይ ዘርፍ በትብብር መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡…

የውሃ ሀብት አስተዳደርና ኢነርጂ የባለድርሻ አካላት ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የዋሽ፣ የውሃ ሀብት አስተዳደርና ኢነርጂ ዘርፈብዙ የባለድርሻ አካላት ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)፣ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ፣ ከፍተኛ…