Fana: At a Speed of Life!

ሀገር በፈተናዎች ውሥጥ ሆና ያከናወነቻቸው ፕሮጀክቶች በአግባቡ ሊሰነዱ እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር በፈተናዎች ውሥጥ ሆና ያከናወነቻቸው ፕሮጀክቶች በአግባቡ ሊሰነዱና በቀጣይ ፕሮጀክቶች መማሪያ ሊሆኑ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ አራተኛውን ቀን በያዘው በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት “ቃል፤ ተግባር፤ ትውልድ” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ በሚገኘው…

ታዋቂው የክላርኔት የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋች ዳዊት ፍሬው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዋቂው የክላርኔት የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋች ዳዊት ፍሬው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ በቅርቡ ለሥራ ወደ ጣሊያን ሀገር የተጓዘው ክላርኔት ተጫዋች ሙዚቀኛ ዳዊት ፍሬው በተኛበት ክፍል ሕይወቱ አልፎ መገኘቱን ከቅርብ ወዳጆቹ ያገኘነው መረጃ…

ከንቲባ አዳነች ለ82ኛው የዐርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ82ኛው የኢትዮጵያ ዐርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ከንቲባዋ በመልዕክታቸው÷የአሁኑ ትውልድ ነጻነቷ የተከበረ ሉዓላዊት ኢትዮጵያ ባለቤት እንዲሆን አባት እና እናት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ ያስገነባውን ሆቴል እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ ያስገነባውን ሆቴል እያስመረቀ ነው። አየር መንገዱ ያስገነባውን የኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል ሁለተኛውን ምዕራፍ ማስፍፊያ ነው እያስመረቀ የሚገኘው። በምረቃ መርሐ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ…

ባለፉት 9 ወራት በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ ናቸው – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተገኘው አንጻራዊ ሰላም በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውን የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ የደቡብ ክልል መንግስት የዘጠኝ ወራት የዕቅ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በሀዋሳ ከተማ…

ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ያላትን ልምድ ለአፍሪካ ሀገራት እንድታካፍል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ያላትን ልምድ እና የሰው ሃይል ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እንድታካፍል የአፍሪካ ሲዲሲ ጠየቀ። የጤና ሚኒስትር ሊያ ታደሰ (ዶ/ር) አዲስ ከተሾሙት የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዢን ካሴያን ጋር ተወያይተዋል።…

በኡባ ደብረ ጸሃይ ወረዳ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ12 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን ኡባ ደብረጸሃይ ወረዳ ዛባ ከተማ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ እስካሁን የ12 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገልጿል፡፡ የዞኑ ኮሙንኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ ካሳሁን አባይነህ እንደገለጹት÷ በኡባ ደብረጸሃይ ወረዳ ዛባ ከተማ ትናንት…

2ኛው የኦሮሚያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው የኦሮሚያ ክልል ግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ እና የፌዴራል የሥራ ሃላፊዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለዐርበኞች ቀን (የድል በዓል) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለዐርበኞች ቀን (የድል በዓል) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።   የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፦   እንኳን ለዐርበኞች ቀን(የድል በዓል)…

82ኛው የዐርበኞች የድል መታሰቢያ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 82ኛው የዐርበኞች የድል መታሰቢያ በዓል እየተከበረ ነው።   በዓሉ አራት ኪሎ በሚገኘው የዐርበኞች ሃውልት ዙሪያ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ የሚገኘው ።   በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች…