5 ሺህ 460 ግራም ወርቅ በሕገ-ወጥ መንገድ ይዞ የተገኘ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሚዛን ከተማ 5 ሺህ 460 ግራም ወርቅ እና 130 ሺህ ብር ይዞ የተገኘ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።
ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር መዋል የቻለው የማዕድን ግብይት…