Fana: At a Speed of Life!

ኮቪድ-19 የዓለም ስጋትነት ማብቃቱን የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ-19 የዓለም ጤና ስጋትነት ማብቃቱን የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ አደረገ። ሁኔታውን አስመልክቶ የዓለም ጤና ድርጅት መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ወረርሽኙን ለመግታት ብዙ እርምጃዎች መወሰዳቸውን ያወሳው መግለጫው÷ ቫይረሱ ዓለም አቀፍ የጤና አደጋ…

የኢትዮጵያ የንግድ ልኡክ የፊታችን ግንቦት ወደ ፓኪስታን ያቀናል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት እና የንግድ የልዑካን ቡድን በፈረንጆቹ ግንቦት 9 ወደ ፓኪስታን እንደሚያቀና በፓኪስታን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ጀማል በከር ገልፀዋል። ጉዞው በተለያዩ መስኮች የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ትብብር…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመጪው ክረምት የሚተከሉ ከ55 ሚሊየን በላይ ችግኞች እየተዘጋጁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመጪው ክረምት የሚተከሉ ከ55 ሚሊየን በላይ ችግኞች እየተዘጋጁ መሆኑን የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ እና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ፈቃዱ ደሳለኝ እንዳሉት÷…

የጀርመን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የጀርመን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው መዋዕለንዋያቸውን ማፍሰስ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል፡፡ በጀርመን ኢኮኖሚና የአየር ንብረት ጥበቃ ምክትል ሚኒስትር ዩዶ ፊሊፕ የተመራ የልዑካን ቡድን የቦሌ…

በጋምቤላ ክልል ከግንቦት 1 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓት እንደሚፈፀም ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ከግንቦት 1 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓት እንደሚፈፀም ተገልጿል፡፡ የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኡሌሮ ኡፒዮ(ኢ/ር) እንዳሉት÷ የዲጂታል የክፍያ ሥርዓት…

ባለፉት 9 ወራት ከ1 ሺህ በላይ አዳዲስ የመስኖ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1 ሺህ 80 አዳዲስ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታቸው መጠናቀቁን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ። የዘርፉ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው። የመስኖና ቆላማ አካባቢ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምዕራፍ ሁለት የስካይ ላይት ሆቴልን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምዕራፍ ሁለት የስካይ ላይት ሆቴልን መርቀው ከፍተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ÷ የስካይ ላይት ሆቴል ምዕራፍ ሁለት መከፈቱ አዲስ አበባ ለዓለም አቀፍ ተጓዦች በቂ አገልግሎት መስጠት የምትችል ቁልፍ አህጉራዊ የጉዞ…

የከተማ አስተዳደሩ የ9 ወራት ስራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ አካሄደ  

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ አካሄደ፡፡ በግምገማ መድረኩ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በከተማ አስተዳደሩ የተሰሩ ዋና ዋና ተግባራት አፈፃፀም ላይ ምክክር ተደርጓል፡፡ የአዲስ…