Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በመኸር ወቅት 160 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2015/16 ዓ.ም የመኸር ወቅት 160 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት መታቀዱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ኃላፊ ኃይለማርያም ከፍያለው (ዶ/ር) ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ በምርት ዘመኑ አምስት ሚሊየን ሔክታር በማረስ…

የእንግሊዝኛ ቋንቋን በበጎ ፈቃደኝነት የሚያስተምሩ ዜጎች የሚመዘገቡበት ፖርታል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የእንግሊዝኛ ቋንቋን በበጎ ፈቃደኝነት የማስተማር ፍላጎት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የውጪ ሀገር ዜጎች የሚመዘገቡበት የመረጃ ፖርታል አልምቶ ሥራ አስጀመረ። በእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት የሚታየውን የጥራት ጉድለት…

ሲሚንቶን ከተተመነው ዋጋ በላይ በሚሸጡት ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የሲሚንቶ ምርት ላይ ከተተመነው ዋጋ በላይ በሚሸጡ አከፋፋዮች እና ችርቻሮ የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በከተማዋ የሚታዩ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪዎችን ለመከላከል…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ 13ኛውን የቴክኒክ እና ሙያ ሳምንት አውደ ርዕይ አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ “ሙያ እና ክህሎት ለስኬት” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን 13ኛውን የቴክኒክ እና ሙያ ሳምንት አውደ ርዕይ አስጀመሩ፡፡ አውደ ርዕዩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ንግግሮች የሠነዱ መጽሐፍት ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ንግግሮች ሠንደው የያዙ “ከመስከረም እስከ መስከረም” እና “ከመጋቢት እስከ መስከረም” የተሰኙ ሁለት መጽሐፍት ይፋ ተደረጉ፡፡ መጻሕፍቱ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢትዮጵያ የተከናወኑ ሁነቶችን እና ጠቅላይ…

የመተንፈሻ አካላት መድከም ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተንፈሻ አካላት ሥራቸውን በአግባቡ ማከናወን ሲያቅታቸው የመተንፈሻ አካል መድከም እንደሆነ ይገለጻል፡፡ የመተንፈሻ አካል ከአፍንጫ ጀምሮ በጉሮሮ የሚያልፍ ቱቦን እና ሳንባን የሚያካትቱ የአካል ክፍሎች ናቸው፡፡ ኦክስጂንን ጨምሮ ናይትሮጂን…

ሀሰተኛ የወራሽነት ሰነዶችን በማቅረብ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ሊቀበሉ ሲሉ ተይዘዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የወራሽነት ሰነዶችን በማቅረብ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ ሊቀበሉ ሲሉ ተይዘዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ የአታላይነት የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል። ተከሳሾቹ መቶ አለቃ አዲስ አልቱ እና ሌተናል ኮሎኔል ሰለሞን አጥናፉ የሚባሉ…

የወርቅ ግብይት ስርዓቱን ለማስተካከል እርምጃ እየተወሰደ ነው – አቶ ማሞ ምሕረቱ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ ምሕረቱ በህገወጥ ንግድ እና በጸጥታ ችግር ምክንያት ከወርቅ ንግድ የሚገኘው ገቢ እየቀነሰ በመሆኑ የማስተካከያ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ተናገሩ። የወርቅ ዋጋን ጨምሮ መግዛት ከእርምጃዎቹ መካከል…

በትግራይ ኢንዱስትሪዎች ዳግም ወደ ስራ እንዲገቡ በቅንጅት እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የኢንዳስትሪ ቢሮ ም/ኃላፊ መሃሪ ገብረ-ሚካኤል÷የሰላምስምምነቱን ተከትሎ ጉዳት…

የጀርመን መራሄ መንግስት ኦላፍ ሾልዝ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለት የአፍሪካ ሀገራት ይፋዊ የስራ ጉብኝት የሚያደርጉት የጀርመን መራሄ መንግስት ኦላፍ ሾልዝ አዲስ አበባ ገብተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ብርቱካን አያኖ መራሄ መንግስቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ አቀባበል…