Fana: At a Speed of Life!

የመቀሌ ወደብና ተርሚናል ወደ አገልግሎት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቀሌ ወደብና ተርሚናል ወደ አገልግሎት የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት (ኢባትሎአድ)የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አስታወቀ፡፡ በነበረው የፀጥታ ችግር ተቋርጦ የቆየው የመቀሌ ወደብና ተርሚናል አገልግሎት…

አጃይ ባንጋ አዲሱ የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ አጃይ ባንጋን አዲሱ ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል። ባንኩ በትውልደ ህንዳዊ በዜግነት ደግሞ አሜሪካዊውን የቀድሞ የፋይናንስ እና ኢንቨስትመት ባለሙያ በፕሬዚዳንትነት መምረጡን አስታውቋል። የዓለም ባንክ የቦርድ አመራር አባላት…

አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጅቡቲ በሚገኙ ኢትዮጵያውን እና ተመላሽ ስደተኞች ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጅቡቲ በሚገኙ ኢትዮጵያውን እና ተመላሽ ስደተኞች ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ። አምባሳደሩ ከጅቡቲ የሃገር ውስጥ ሚኒስትር ሰይድ ሃሰን ጋር ባደረጉት ውይይት፥ በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ዙሪያ መምከራቸውን…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ያለንን  የውሃና የመሬት ሀብት በመጠቀም ኢኮኖሚውን ማነቃቃት አለብን አሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለንን የውሃና ሰፊ የመሬት ሀብት በአግባቡ በመጠቀም ክልላዊ ኢኮኖሚን ማነቃቃት ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ከልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ  (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ የዘጠኝ ወራት የግብርና ሥራዎች…

የአውሮፓ ሃገራት መሪዎች ጉብኝት በኢትዮጵያ እና በሀገራቱ መካከል ያለው ግንኙነት ወደ መተባበር መምጣቱን ያመላክታል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሃገራት መሪዎች በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ጉብኝት በኢትዮጵያ እና አውሮፓ መካከል ያለውን ግንኙነት ከመጠራጠር ወደ መተባበር መምጣቱን ያመላክታል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ…

አዲሱ የማዕድን አዋጅ የውጭና የሀገር ውስጥ ባለሃብቶችን የሚያበረታታ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የወጣው የማዕድን አዋጅና በረቂቅ ደረጃ የሚገኘው ፖሊሲ ለዘርፉ ልማት የውጭና የሀገር ውስጥ ባለሃብቶችን የሚያበረታታ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና በዘርፉ የሚስተዋሉ…

ሃላንድ የፕሪሚየር ሊጉን ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነት ክብረ ወሰን ሰበረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማንቼስተር ሲቲው የፊት መስመር ተጫዋች ኧርሊንግ ሃላንድ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል። የ22 አመቱ ኖርዌያዊው አጥቂ ትናንት ምሽት ክለቡ ማንቼስተር ሲቲ ከዌስትሃም ዩናይትድ ጋር ባደረገው ጨዋታ በሊጉ 35ኛ ጎሉን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም አሁናዊ የኢኮኖሚውን ሁኔታ መገምገማቸውን እና የወደፊት ተግባራት መለየታቸውን አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ ታምርት የንቅናቄ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኢትዮጵያ ታምርት የንቅናቄ መርሐ ግብር መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የአስተዳደሩ እንዲሁም የፌደራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በመርሐ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ 589 የእርሻ ትራክተሮችን ለተጠቃሚዎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ 589 የእርሻ ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች አስረክበዋል፡፡   የእርሻ ትራክተሮቹ በግብርና ሜካናይዜሽን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ለሚደረገው ጥረት የጎላ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ…