በአማራ ክልል ከሕግ የራቁ የታጠቁ ሃይሎችን ወደ ሰላማዊ ሕይወት ለመመለስ እየተሠራ ነው – የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ከሕግ የራቁ የታጠቁ ኀይሎችን ወደ ሰላማዊ ሕይወት ለመመለስ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል።
የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ አውጥቷል፡፡
…