Fana: At a Speed of Life!

ዘላቂ ሠላምን ማረጋገጥ እና ህግ የማስከበር እርምጃ የመንግስት ተቀዳሚ ተግባር ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሠላምን ማረጋገጥ እና ህግ የማስከበር እርምጃ የመንግስት ተቀዳሚ ተግባር መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል። …

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከራስ በፊት ለህዝብና ለሃገር ጥቅም መቆም ቀዳሚው እሴቱ ነው – የመከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ቁልፍ እሴት ከሆኑት ቀዳሚውና ዋናው ከራስ በፊት ለህዝብና ለሃገር ጥቅም መቆም መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ (USAID) ሰሞኑን አጣርቻለሁ ብሎ ባወጣው መግለጫ ለሰብአዊ እርዳታ…

በኢትዮጵያ በ10 ሚሊየን ዶላር የጫማ ምርት የአቅም ግንባታ ፕሮጀክት ይፋ ሊሆን ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያው ቡሳን ኢኮኖሚ ማስተዋወቂያ ኤጀንሲ በኢትዮጵያ በ10 ሚሊየን ዶላር የጫማ ምርት የአቅም ግንባታ ፕሮጀክት ይፋ ሊያደርግ ነው። ለአራት አመት የሚተገበረው ፕሮጀክት በኢትዮጵያ በዘርፉ ለተሰማሩ ሀገር በቀል ጫማ…

ቅንጅታዊ አሰራርን በማሻሻል በተሰራ ስራ 5 ቢሊየን ብር የሎጅስቲክስ ወጪን ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት አመታት በሎጅስቲክስ ዘርፉ ቅንጅታዊ አሰራርን በማሻሻል በተሰራ ስራ 5 ቢሊየን ብር የሎጅስቲክስ ወጪን ማዳን መቻሉን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ። "የሎጅስቲክ ብቃት መሻሻልና የተቋማት ቅንጅት ለዘላቂ…

ኢትዮጵያ እስከ 2018 ዓ.ም. ድረስ 50 ቢሊየን ችግኞችን ትተክላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እስከ 2018 ዓ.ም. ድረስ 50 ቢሊየን ችግኞችን እንደምትተክል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 25 ቢሊየን ችግኞች የተተከሉበት የመጀመሪያው ምዕራፍ መሳካቱን አስታውቀዋል። …

በዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር 105 የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል የ105 የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን የአስተዳደሩ የትምህርት መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ሃላፊ አቶ ሰይፉ ሞገስ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በብሄረሰብ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ “ፈር ቀዳጅ ሴት” እውቅና ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ “ፈር ቀዳጅ ሴት” እውቅና ተበረከተላቸው። ፕሬዚዳንቷ በቤልጂየም ፓርላማ በተካሄደውና ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች አመራር ሴቶች በተገኙበት የሴት ፖለቲካ መሪዎች ድርጅት ዓመታዊ ጉባዔ ላይ ነው…

አትሌት ለሜቻ ግርማ በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ሩጫ ክብረ ወሰን በመስበር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ለሜቻ ግርማ በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ሩጫ ውድድር  የዓለም ክብረወሰን በመስበር አሸንፏል፡፡ አትሌት ለሜቻ ርቀቱን በ7 ደቂቃ 52 ሰከንድ 11 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ክብረ ወሰን በመስበር…

የማዳበሪያ አቅርቦቱ የዘር ወቅት ሳያልፍ እንዲሠራጭ አቅጣጫ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ እና አርሲ ዞኖች የዘር ወቅት ሳያልፍ የማዳበሪያ አቅርቦት ሥርጭት እንዲጠናቀቅ ማሳሰቢያ ተሰጠ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከግብርና ሚኒስቴር ያዋቀረው የኢንስፔክሽን ቡድን በተጠቀሱት…

የሸኔ አባል በመሆን በፀጥታ አካላት ላይ ጦርነት ከፍተዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸኔ የሽብር ቡድን አባል በመሆን በመንግስት የፀጥታ አካላት ላይ ጦርነት በመክፈት ሲዋጉና ለቡድኑ የገንዘብ ድጋፍ ሲያሰባስቡ ነበር በተባሉ በሦሥት ግለሰቦች ላይ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ። የ14 ቀን የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ለፖሊስ የፈቀደው…