ፌዴራል የሱፐርቪዥን ቡድን አባላት ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር የማጠቃለያ ውይይት አካሄዱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ አመራር የሆኑ የሱፐርቪዢን ቡድን አባላት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር የማጠቃለያ ውይይት አካሄዱ፡፡
ቡድኑ ለተከታታይ 10 ቀናት በተለያዩ የከተማዋ ክፍለ ከተሞች ፣ ወረዳዎች እንዲሁም እስከ ቤተሰብ ድረስ…