“ንግድዎን በመቅረዝ ላይ ያኑሩ” በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ንግድዎን በመቅረዝ ላይ ያኑሩ” በሚል መሪ ቃል ፊንቴክስ የቤት እና የቢሮ ዕቃዎች፣ የቤተ ውበት እና የግንባታ አጨራረስ ምርቶች፣ አገልግሎቶች እና ቴክኖሎጂዎች ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።
አውደ ርዕዩ እና…