የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አ.ማ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ከጅቡቲ አዲስ አበባ ማጓጓዝ ጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር በኩል ለመጀመሪያ ጊዜ የተጓጓዙ 63 የጭነት ተሽከርካሪዎች አዲስ አበባ ገብተዋል።
አክሲዮን ማህበሩ ከዚህ ቀደም መደበኛ ተሽከርካሪዎችንና የቤት አውቶሞቢሎችን ብቻ ሲያጓጉዝ…