ምእመኑ በጾም ወቅት ያሳየውን መረዳዳትና አብሮነት የዘወትር ተግባር አድርጎ ሊቀጥል ይገባል-የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምእመኑ በጾም ወቅት ያሳየውን መረዳዳትና አብሮነት የዘወትር ተግባር አድርጎ ሊቀጥል እንደሚገባ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ የዐቢይ ፆም በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በኩል…