Fana: At a Speed of Life!

ምእመኑ በጾም ወቅት ያሳየውን መረዳዳትና አብሮነት የዘወትር ተግባር አድርጎ ሊቀጥል ይገባል-የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምእመኑ በጾም ወቅት ያሳየውን መረዳዳትና አብሮነት የዘወትር ተግባር አድርጎ ሊቀጥል እንደሚገባ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ የዐቢይ ፆም በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በኩል…

ኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነት ተሞክሮዋን አካፈለች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሩሲያ እየተካሄደ በሚገኘው  የአፍሪካ - ሩሲያ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፎረም ላይ የሳይበር ደህንነት ተሞክሮዋን አካፈለች፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር  ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሶካ በመድረኩ ÷ ኢትዮጵያ በሳይበር…

በአዲስ አበባ ከ43 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ ሕገ ወጥ መሬት ታግዷል- ኮሚቴው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፀረ ሙስና ኮሚቴ ከሕዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በሕገ ወጥ የተገኘ 43 ሺህ 436 ነጥብ 44 ካሬ ሜትር መሬት ማገዱን አስታወቀ፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ እና የአዲስ አበባ ከተማ የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊድያ…

ባለስልጣኑ ለኢሳት ቴሌቪዥን የመጨረሻ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለኢሳት ቴሌቪዥን የመጨረሻ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን አስታወቀ፡፡   ባለሥልጣኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷ ኢሳት ቴሌቪዥን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሚዛናዊነት የጎደላቸው፣…

የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር ጉባዔ በኢትዮጵያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሚያዝያ 29 እስከ ግንቦት 1 ቀን 2015ዓ.ም የሚካሄደውን11ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር ጉባዔን ሊያስተናግድ መሆኑን ገለፀ፡፡ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ዛሬ በሰጡት…

በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር የሞጆ አዳማ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ 10 ዓመታት የአዳማና የአካባቢውን ከተሞች የንፁህ መጠጥ ውኃ ችግር ለመቅረፍ ለሚደረገው ጥረት በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር የሞጆ አዳማ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የፕሮጀክቱ አፈጻጸም 25 በመቶ የደረሰ ሲሆን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አነስተኛ ገቢ ላላቸው 220 ሰዎች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፋሲካ እና የዒድ አልፈጥር በዓላትን ምክንያት በማድረግ አነስተኛ ገቢ ላላቸው 220 ሰዎች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሚያገለግሉ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ሰራተኞች ጨምሮ በጽህፈት ቤቱ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለ1 ሺ 364 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለ1 ሺ 364 ታራሚዎች ይቅርታ ማደረጉን አስታውቋል፡፡ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ እንዳስታወቀው÷ ታራሚዎች እንደየቅጣታቸው መጠን በፍርድ ቤት ውሳኔ ተሰጥቷቸው ወደማረሚያ ተቋም ከገቡ በኋላ በርካታ የማረምና የማነጽ…

በክልሉ በመንገድ መሰረተ ልማት የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ እየተሰራ ነው -አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ የተሰሩ የመንገድ መሰረተ ልማትን ጎብኝተዋል፡፡ አቶ ደስታ በጉብኝታቸው÷በሁላ እና በቦና ወረዳ እየተሰራ የሚገኘውን የመንገድ መሰረተ ልማት ተመልክተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት…

ትንሣዔ – የድል ቀን !

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሣምንት ሰሙነ ሕማማት (የሕማማት ሣምንት) ይባላል፡፡ “ሰሙን” ሳምንት ማለት ሲሆን÷ ሕማማት ደግሞ “ሐመ” ታመመ ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ መታመም ፤ መሠቃየት ማለት ነው፡፡ የሁለቱ ቃል ጥምረት የኢየሱስ ክርስቶስ…