Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከህንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከህንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱብራህማንያም ጃይሻንከር ጋር ተወያዩ። በዚህ ወቅት ሚኒስትሩ ስለፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አተገባበር፣ ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች እየተደረገ…

ለገበታ ለትውልድ ፕሮጄክት የሚደረገው ድጋፍ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገበታ ለትውልድ ፕሮጄክት የተለያዩ አካላት ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል፡፡ 7ኛ ዙር የገበታ ለትውልድ ፕሮጄክት ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ይፋ አድርጓል፡፡ የፕሮጄክቱ ደጋፊዎች ከ5 ሚሊየን እስከ 20 ሚሊየን ብር…

ፀሎተ ሐሙስ በተለያዩ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓቶች ታስቦ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፀሎተ ሐሙስ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዛሬው ዕለት በተለያዩ ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ታስቦ ውሏል፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ በዛሬዋ እለት ዝቅ ብሎ የሐዋርያቱን እግር በማጠብ ፍጹም ትህትናን እና ታዛዥነትን ማስተማሩን በማሰብ ነው በዓሉ…

የ1 ሺህ 444ኛው የ2015 የሐጅ መስተንግዶ ማብራሪያ እና የሐጅ ምዝገባ ሲስተም ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ1 ሺህ 444ኛው የ2015 የሐጅ መስተንግዶ ማብራሪያ እና የሐጅ ምዝገባ ሲስተም ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ፡፡ የዘንድሮው የሀጅ ጉዞ እንግልት አልባ እንዲሆን ታስቦ ሲስተሙ እውን መደረጉ ተገልጿል።…

ከተማ አስተዳደሩ ከ256 ሺህ በላይ ለሆኑ አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፋሲካ እና የኢድ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ከ256 ሺህ በላይ ለሆኑ አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋራ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ብቻ ለ3 ሺህ አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርቷል፡፡ በተመሳሳይ…

በዕርድ ወቅት ለቆዳና ሌጦ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪዎቹ በዓላት ወቅት እርድ በሚፈፀምበት ጊዜ ለቆዳና ሌጦ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በእርድ ጊዜ የሚፈጠሩ ጉድለተቶች የቆዳውን ጥራት እንደሚጎዱ ተገልጿል፡፡ በዚህም እንስሳው ሲታረድ ደም ተሟጦ ያለመውጣት፣…

አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከቻይና የአፍሪካ ልማት ፈንድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከቻይና የአፍሪካ ልማት ፈንድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሺ ዌንጁ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው አምባሳደር ተፈራ በኢትዮጵያ በሚካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም እና በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ…

አቶ ማሞ ምህረቱ ከተለያዩ ሀገራት የማዕከላዊ ባንክ ገዥዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ከኬንያ፣ ዛምቢያ፣ ሞዛምቢክ እና ዩጋንዳ ማዕከላዊ ባንኮች ገዥዎች ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱን ያካሄዱት ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም እና የዓለም ባንክ የ2023 የፀደይ ወቅት ስብሰባ ጎን ለጎን ነው፡፡…

በኦሮሚያ እና አዲስ አበባ ለበዓላቱ የሚያስፈልጉ የፍጆታ እቃዎች በስፋት እየቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመጪዎቹ በዓላት የሚያስፈልጉ መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ እያቀረቡ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ገሾ እንደገለጹት፥ በክልሉ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዲሱ “የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ በኦንላይን ገበያ ለሽያጭ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዲሱ “የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት በኩል በኦንላይን ገበያ ለሽያጭ ቀርቧል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተጻፈውና በቅርቡ የተመረቀው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በተለያዩ…