ሜ/ጀኔራል ክንፈ ዳኘው የመንግስት ስራን በማያመች አኳኃን መምራት የሙስና ወንጀል ክስ ጥፋተኛ ተባሉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው ከ11 ራዳሮች ግዢ ጋር ተያይዞ በቀረበባቸው ስልጣንን ያለአግባብ የመጠቀም የሙስና ወንጀል ክስ ጥፋተኛ ተብለዋል፡፡
የጥፋተኝነት…