Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ751 ሚሊየን በላይ ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ751 ሚሊየን በላይ ችግኝ የማዘጋጀት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል።   በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ባለሙያ አቶ መስፍን ባልቻ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የስሎቫንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2 ፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስሎቫንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታንጃ ፋጆን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል።   ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

በይርጋለም የተቀናጀ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ ያሉ ኩባንያዎች ውጤታማ እየሆኑ ነው – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ ፈቃድ ወስደው ወደ ስራ የገቡ ኩባንያዎች ምርቶቻቸውን ለገበያ በማቅረብ ላይ ውጤታማ መሆናቸውን የሲዳማ ኢንዱስትሪያል ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ። ኩባንያዎቹ…

በጋምቤላ ክልል የልዩ ኃይል አደረጃጀታዊ መዋቅርን የማስፈጸም ተግባራዊ ስራ ተጀምሯል – የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በመንግስት የተጠናው የልዩ ኃይል አደረጃጀታዊ መዋቅርን የማስፈጸም ተግባራዊ ስራ መጀመሩን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰናይ አኩዎር የልዩ ኃይል አደረጃጀቱን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሃዋሳ ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ18ኛ ሣምንት ጨዋታ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ በዚህ መሰረትም አዳማ ከተማ እና ሃዋሳ ከተማ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን አካሂደዋል፡፡ በጨዋታውም ሃዋሳ ከተማ…

ኢራን በሳዑዲ ኤምባሲዋን ዳግም ለመክፈት የቴክኒክ ልዑክ ወደ ሪያድ ልትልክ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በሳዑዲ ዓረቢያ ኤምባሲዋን ዳግም ስራ ለማስጀመር የቴክኒክ ልዑክ ወደ ሪያድ በተያዘው ሳምንት ልትልክ መሆኑን አስታውቃለች፡፡ ኢራን እና ሳዑዲ ዓረቢያ ከሰባት ዓመታት ባላንጣነት በኋላ በቻይና አሸማጋይነት ወደ ቀደመ ግንኙነታቸው ለመመለስ…

ኢራን በሳዑዲ ኤምባሲዋን ዳግም ለመክፈት የቴክኒክ ልዑክ ወደ ሪያድ ልትልክ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በሳዑዲ ዓረቢያ ኤማባሲዋን ዳግም ስራ ለማስጀመር የቴክኒክ ልዑክ ወደ ሪያድ በተያዘው ሳምንት ልትልክ መሆኑን አስታውቃለች፡፡ ኢራን እና ሳዑዲ ዓረቢያ ከሰባት ዓመታት ባላንጣነት በኋላ በቻይና አሸማጋይነት ወደ ቀደመ ግንኙነታቸው ለመመለስ…

ከመዲናዋ ነዋሪዎች ለህዳሴ ግደብ 518 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 9 ወራት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 518 ሚሊየን ብር ድጋፍ መሰብሰቡን በአዲስ አበባ የግድቡ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባባሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት አስታውቋል። የግድቡ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠበትን 12ኛ ዓመት በማስመልከት ዛሬ በየካ…

የዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት ረቂቅ አዋጅ ነጻነትን ከተጠያቂነት ጋር የሚያሰፍን ሆኖ እንደሚዘጋጅ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝነት የሚደነግገው ረቂቅ አዋጅ ነጻነትን ከተጠያቂነት ጋር የሚያሰፍን ሆኖ እንደሚዘጋጅ ተገልጿል፡፡ ረቂቅ አዋጁን በሚመለከት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች ጋር የግብዓት ማሰባሰቢያ…

በመዲናዋ የተጀመሩ ሜጋ ፕሮጀክቶች ግንባታ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየተከናወነ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የተጀመሩ ሜጋ ፕሮጀክቶች ግንባታ በተያዘው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየተከናወነ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እየተገነቡ ያሉ…