መከላከያን በሳይበር የውጊያ ዘርፍ ለማሳደግ እየተሰሩ ያሉት ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ የዘመናችን አንዱ የውጊያ መስክ በሆነው በሳይበር ዘርፍ መከላከያን በሰው ሀይልና በቴክኖሎጂ የማብቃቱ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጹ።
“የሳይበር…