Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ልዩ ኃይልን በተለየ መንገድ ትጥቅ ለማስፈታትና ለመበተን የተወሰነ ውሳኔ የለም- ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልዩ ኃይልን በተለየ መንገድ ትጥቅ ለማስፈታት እና ለመበተን የተወሰነ ውሳኔ የለም ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡   የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በወቅታዊ ጉዳይ…

አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በህዝብ ትራንስፖርት ተርሚናሎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በህዝብ ትራንስፖርት ተርሚናሎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት በላምበረት እና በአዲስ ከተማ ህዝብ ትራንስፖርት ተርሚናሎችን ነው በትራንስፖርት ስምሪት መስጫ ሰአት…

በሀረሪ ክልል “የመደመር ትውልድ” መፅሐፍ የማስተዋወቂያ መርሃግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀረሪ ክልል"የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ የማስተዋወቂያና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግብር በክልል ደረጃ በሐረር ከተማ ተካሄደ። ከመፅሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በሀረር ከተማ የቱሪስት መስህብ የሆነውን የጅብ ማብያ ስፍራን ለማስዋብና ለጎብኚዋች ምቹ…

በመዲናዋ የህዝብን ጥያቄን የሚመልሱ ሜጋ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የሕዝብን ጥያቄ የሚመልሱ ሜጋ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር በመሆን በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እየተገነቡ ያሉ…

“ከጊዜያዊ መፍትሄ ዘላቂ ጥቅም አይገኝም!” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከጊዜያዊ መፍትሄ ዘላቂ ጥቅም አይገኝም!” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ አውጥተዋል። መግለጫቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፦ “ከጊዜያዊ መፍትሄ ዘላቂ ጥቅም አይገኝም!”…

በመዲናዋ የተካሄደው የኢፍጣር ሥነ ስርዓት በሰላም ተጠናቋል- ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሦስተኛ ጊዜ የተካሄደው የኢፍጣር ሥነ ስርዓት በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የከተማዋ ነዋሪ በተለይም የሙስሊሙ ማሕበረሰብ ከፀጥታ አካላት ጎን በመቆም ተገቢውን ትብብር  ማድረጉን የገለጸው ፖሊስ ለዚህ…

የጋምቤላ ክልል አልሚዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሠራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያየ የኢንቨስትመንት ዘርፍ የተሰማሩ ባለሀብቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ የጋምቤላ ክልል መንግስት ገለጸ፡፡ የክልሉን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ለማነቃቃትና የዘርፉን ማነቆዎች ለመፍታት ያለመው ውይይት ከባለድርሻ አካላት ጋር…

በመዲናዋ ያለውን የገበያ ሁኔታ ለማረጋጋት በቅንጅት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የአዲስ አባባ ንግድ ቢሮዎች መጪዎቹን በዓላት መሰረት በማድረግ በመዲናዋ ያለውን የገበያ ሁኔታ ለማረጋጋት በጋራ እየሠሩ መሆኑን ገለጹ፡፡ በዚሁ መሰረት በኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ዩኒየን አማካኝነት ከ62 ሺህ ኩንታል በላይ እህል በአዲስ…