Fana: At a Speed of Life!

ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃና በድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ካሰለጠናቸው ተማሪዎች በተጨማሪ በልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፎች በድህረ ምረቃ 112 ሰልጣኞችን አስመርቋል። ዩኒቨርስቲው ከቅዱስ ላሊበላ ቅርስና ጥናት ግቢ 25 ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዞኑ ኅብረተሰብ ጋር ለመወያየት ጉራጌ ዞን ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዞኑ ኅብረተሰብ ጋር ለመወያየት ዛሬ ጠዋት ጉራጌ ዞን ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ከዞኑ ኅብረተሰብ  ጋር ለመወያየት ዛሬ ጠዋት ጉራጌ ዞን መግባታቸውን ከጠቅላይ…

ሀገር አቀፍ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የቦንድ ሳምንት ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠበትን 12ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ሀገር አቀፍ የሕዳሴ ግድብ ቦንድ ሳምንት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ተጀምሯል። የቦንድ ሳምንቱ የግድቡ ግንባታ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት…

የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የመከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች፣ አታሼዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው…

የቶኒ ብሌየር ኢንስቲትዩት ለኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቶኒ ብሌየር ኢንስቲትዩት ለኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራ እያደረገ ያለውን ድጋፍ እንደሚቀጥል አስታወቀ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ከቶኒ ብሌየር ኢንስቲትዩት ዋና ሊቀመንበር ቶኒ ብሌየር ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ዳያስፖራው እስካሁን ለሕዳሴ ግድብ ከ50 ሚሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረበት ጊዜ እንስቶ እስከ አሁን ከ50 ሚሊዮን ዶላር በላይ ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት አስታወቀ። በኢትዮጵያውያን ገንዘብና ጉልበት ብቻ እየተገነባ የሚገኘው የታላቁ ሕዳሴ…

በሶማሌ ክልል ድርቅ የመቋቋም አቅም የሚገነቡና የእንስሳት እርባታን የሚያዘምኑ ፕሮጀክቶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የአርብቶ አደሩን ድርቅ የመቋቋም አቅም የሚገነቡ እና የእንስሳት እርባታ ልማትንና ግብይትን የሚያዘምኑ የ161 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክቶች ይፋ ሆኑ። ፕሮጀክቶቹ በዓለም ባንክና በአፍሪካ ልማት ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚተገበሩ ናቸው…

ባየርን ሙኒክ አሰልጣኝ ጁሊያን ኔግልስማንን ከአሰልጣኝነት አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመኑ እግር ኳስ ክለብ ባየርን ሙኒክ አሰልጣኝ ጁሊያን ኔግልስማንን ከአሰልጣኝነት ማሰናበቱን አስታውቋል። ክለቡ ወጣቱን አሰልጣኝ ለውጥ ፍለጋ በሚል እንዳሰናበታቸው ደይሊ ሜይል አስነብቧል። የቀድሞው የቦሩሲያ ዶርትመንድ፣ ፒ ኤስ ጂ እና…

ቆላማና ዝናብ አጠር አካባቢዎችን ያማከሉ ፖሊሲዎች ሊቀረጹ ይገባል – የግብርና ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጲያ ቆላማ እና ዝናብ አጠር አካባቢዎችን ያማከሉ ፖሊሲዎች ሊቀረጹ እንደሚገባ የግብርና ባለሙያዎች ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የግብርና ባለሞያዎች ፥ የሚወጡ ፖሊሲዎች አካባቢዎቹን ያማከሉ ባለመሆናቸው ፣…

የጤና ስርዓቱን ለማጠናከር የጤና ተቋማት የአገልግሎት ትስስርን ማጎልበት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ስርዓቱን ለማጠናከር የጤና ተቋማት የአገልግሎት ትስስርን ማጎልበት እንደሚያስፈልግ ጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የጤና ስርዓት ማጠናከር እና የጤና ተቋማት አገልግሎት ትስስር በተለይ የእናቶች፣ ህጻናት ፣ አፍላ ወጣቶች እና የስነ ተዋልዶ ጤናን…