በአዲስ አበባ በጅምር የህንጻ ግንባታ ስራ ላይ በተሰማሩ 217 ፕሮጀክቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅምር የህንጻ ግንባታ ስራ ላይ በተሰማሩ 217 ፕሮጀክቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ከተማ የግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ።
በከተማዋ ተተለያዩ ቦታዎች በግንባታ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ የተወሰኑ አካላት የግንባታ…