በኦሮሚያ ክልል 600 ሺህ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የውሃ ፕሮጄክቶች በቅርቡ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንደሚውሉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 600 ሺህ ነዋሪዎችን ጠቃሚ የሚያደርጉ የውሃ ፕሮጄክቶች በቀጣይ ሁለት ወራት ተጠናቀው ለአገልግሎት እንደሚውሉ የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ።
በክልሉ ከዓለም ባንክ በተገኘ ገንዘብ እየተገነቡ ካሉ 20 የውሃ ፕሮጄክቶች ውስጥ…