Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል 600 ሺህ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የውሃ ፕሮጄክቶች በቅርቡ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንደሚውሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 600 ሺህ ነዋሪዎችን ጠቃሚ የሚያደርጉ የውሃ ፕሮጄክቶች በቀጣይ ሁለት ወራት ተጠናቀው ለአገልግሎት እንደሚውሉ የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ ከዓለም ባንክ በተገኘ ገንዘብ እየተገነቡ ካሉ 20 የውሃ ፕሮጄክቶች ውስጥ…

ዋልያዎቹ ሁለተኛ የምድብ ጨዋታቸውን ዛሬ ከጊኒ ጋር ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሁለተኛ የምድብ ጨዋታውን ዛሬ ምሽት ከጊኒ አቻው ጋር ያደርጋል፡፡ ጨዋታው ዛሬ ምሽት 4፡00 ላይ በራባት ልዑል ሞውላይ አብደላ ስታዲየም ይደረጋል፡፡ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በሰጡት መግለጫ÷ ከሚሊዮን ሰለሞን ውጭ…

ምክር ቤቱ የውክልና ስራው ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመሥራት የሕዝብ ድምፅ እንዲሰማ ይሰራል- አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በህገ መንግስቱ ከተሰጡት ተግባራት አንዱ የሆነውን የውክልና ስራ የሕዝብ ድምፅ እንዲሰማ በትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ የምክር ቤቱ አባላት ከመረጣቸው ሕዝብ…

ከንቲባ አዳነች ከመዲናዋ ነዋሪዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት ÷ ሊታረሙ በሚገቡ እንዲሁም ትኩረት በሚፈልጉ ጉድለቶቻችን ላይ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አስቀምጠናል…

በጫሞ ሐይቅ 8 ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ሰጠመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከአማሮ ልዩ ወረዳ አልፉጮ አቡሎ ወደ አርባምንጭ ከተማ ስምንት ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ መስጠሟን የደቡብ ክልል ፖሊስ አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ የሚዲያ ክፍል ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ፥ ጀልባዋ ስምንት ሰዎች አሳፍራ ትጓዝ…

በአሜሪካ ግዛቶች በተከሰተ አውሎ ንፋስ 26 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሚሲሲፒ እና አልባማ ግዛቶች በተከሰተ ከባድ አውሎ ንፋስ 26 ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል፡፡ ባለፈው አርብ ጀምሮ የተከሰተው ከባድ አውሎ ንፋስ በሚሲሲፒ ግዛት 25 ሰዎችን ለህልፈት ሲዳርግ ከአልባማ ግዛት ደግሞ በአደጋው የአንድ ሰው…

በምሥራቅ አፍሪካ ከ9 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የቤት እንስሳት በድርቅ ምክንያት ሞተዋል- ተመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ እና ኬንያ በትንሹ 9 ነጥብ 5 ሚሊየን የቤት እንስሳት በድርቅ ምክንያት መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። በአምስት የዝናብ ወቅቶች ዝናብ አለመጣሉን ተከትሎ ተከስቶ የነበረው ድርቅ በቀጣናው…

የ2014 የ12ኛ ክፍል ውጤት ብዙ የቤት ሥራ እንደሚያስፈልግ ማሳያ ነው – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የ12ኛ ክፍል ውጤት ገና ብዙ የቤት ሥራ እንደሚያስፈልግ ማሳያ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መቀነስ መንስኤዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ…

አትሌት መዲና ኢሳ ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ የሩጫ ውድድርን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት መዲና ኢሳ ዛሬ የተካሄደውን ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር አሸነፈች፡፡ እንዲሁም ፅጌ ገብረ ሰላማ ሁለተኛ፣ መልክናት ውዱ ደግሞ ሦስተኛ ደረጃ በመያዝ ውድድሩን ጨርሰዋል፡፡ ለአንደኛ ደረጃ 70 ሺህ ብር፣ ለሁለተኛ ደረጃ 45…

በባሕርዳር ከተማ፣ ጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር፣ የጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እየሠሩ መሆኑን ገለጹ። የስራ ኃላፊዎቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት ወደ አካባቢዎቹ የሚመጣ ጎብኚ ቁጥር እየጨመረ ነው፡፡…