Fana: At a Speed of Life!

የመደመር መጽሐፍ የማጠቃለያ አውደ ርዕይ በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛ ቀኑን የያዘው "ቃል፤ ተግባር፤ ትውልድ" በሚል መሪ ሀሳብ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የመደመር መጽሐፍ የማጠቃለያ አውደ ርዕይ ተጠናቋል፡፡ በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ  መልዕክት ያስተላለፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ለአለም አቀፍ ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንትና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂ ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ለአለም አቀፍ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ቀኑ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ76ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የግብርና ኤግዚቢሽንን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በግብርና ሚኒስቴር የተዘጋጀውን የግብርና ኤግዚቢሽን በሳይንስ ሙዚየም መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ "ከቤተ ሙከራ ወደ አዝመራ" በሚል መሪ ቃል በግብርና ሚኒስቴር እና አጋር አካላት በጋራ በሳይንስ ሙዚየም…

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የመጻህፍት አውደርዕይ ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛ ቀኑን የያዘው "ቃል፤ ተግባር፤ ትውልድ" በሚል መሪ ሀሳብ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የመጻህፍት አውደርዕይ ተጠናቋል፡፡ በዛሬው የመጻሕፍት አውደርእይ ላይ የመደመር ትውልድ መጽሐፍን ታዳጊዎች የተረዱበትን እይታ…

ቻይና በዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፍ ወደፊት እየተምዘገዘገች መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እንደሌሎች ዘርፎች ሁሉ በዲጂታል ኢኮኖሚውም ወደፊት እየተምዘገዘገች መሆኑ ተመለከተ። ለሁለት ቀናት የተካሄደው ስድስተኛው የቻይና ዲጂታል ጉባዔ፥ ሀገሪቱ ምን ያህል ተጠቃሚ እየሆነችበት እንደሆነ አሳይቷል፡፡ ጉባዔው የተካሄደው በፉጂያን…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄና ውጤቶች የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄና ውጤቶች የፓናል ውይይት መድረክ በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር )፣ የጉምሩክ…

በደቡብ ክልል ባለፉት 9 ወራት ከ13 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ13 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ይግለጡ አብዛ እንደገለጹት÷ በደቡብ ክልል በዘጠኝ ወራት ከ13 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ምስጋኑ አርጋ ከአንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ምስጋኑ አርጋ ከአንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ። ሚኒስትር ዴኤታው "በውይይታችን ዋና ፀሀፊውም ሆኑ ተመድ ለኢትዮጵያ እያደረጉት ላለው ድጋፍ ያለንን አድናቆት ገልጬላቸዋለሁ" ብለዋል። በድህረ ጦርነት ወቅት…

በአማራ ክልል ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን ለማፍረስ ከፅንፈኛ ኃይሎች ጋር ተባብሮ በመስራት የሽብር ተግባር ፈፅሟል በሚል ተጠርጥሮ ሲፈለግ የነበረው ጎበዜ ሲሳይ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን ለማፍረስ ከፅንፈኛ ኃይሎች ጋር ተባብሮ በመስራት የሽብር ተግባር ፈፅሟል በሚል ሲፈለግ የነበረው ጎበዜ ሲሳይ በቁጥጥር ስር መዋሉን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ ኃይሉ ለፋና…

በወ/ሮ ሙፈሪሃት የተመራ ልዑክ ከትግራይ ክልል የዘርፉ አመራሮች ጋር መከረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የተመራ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ ከትግራይ ክልል ጊዜአዊ አስተዳደር የዘርፉ ቢሮ አመራሮች ጋር በመቀሌ ተወያየ፡፡ በትግራይ ክልል ያለውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ለማሻሻል እንደ ሚኒስቴር…