Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ የ14 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ ለግብርና መካናይዜሽን የልህቀት ማዕከል የ14 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት በበይነ መረብ በተከናወነ ስነ-ስርአት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሰመሬታ ሰዋሰው እና…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ ወዳጅነታቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ- አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ ወዳጅነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ፡፡ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ይህን ያሉት ለምክር ቤቱ አባላት በተሰጠው ስልጠና ማጠቃለያ ላይ ነው፡፡ በደቡብ ኮሪያ…

በጅቡቲ የሰላም እና ባህል ማበልፀጊያ ተቋም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የሰላም እና ባህል ማበልፀጊያ ተቋም በይፋ ተመረቀ፡፡ በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ የጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር…

የግብርና ሚኒስቴር በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ394 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ከልማት አጋር አካላት በመሆን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ394 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ድጋፉ ለኦሮሚያ፣ ለሶማሌ እና ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በድርቅ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች እንደሚውል…

በመንግስት ላይ ከ 33 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 1 ሺህ 785 ካሬ ሜትር ይዞታዎችን የልማት ተነሺ አርሶ አርሶአደሮች ናቸው በሚል በሀሰተኛ ሰነድ ለ30 ግለሰቦች በመስጠትና ያለአግባብ በመውሰድ በመንግስት ላይ ከ33 ሚሊየን 13 ሺህ 72 ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ 85…

ሩሲያ እና ቻይና “መልካም ጎረቤታሞች” እና “የሚተማመኑ አጋሮች” ናቸው – ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ቻይና “መልካም ጎረቤታሞች” እና “የሚተማመኑ አጋሮች” ናቸው ሲሉ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ገለጹ፡፡ ሺ ጂንፒንግ የሩሲያ ጉብኝታቸውን በጀመሩበት ወቅት ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መሆኑን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡…

የኔ ያልነውን የጋራ ሀብት በማድረግና በማልማት አብረን ሠርተን እንበልጽግ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኔ ያልነውን የጋራ ሀብት በማድረግና በማልማት አብረን ተግተን ሠርተን እንበልጽግ ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ምርጥ ሀገር እንዳለን ጠቅሰዋል።…

በመዲናዋ ያጋጠመው የኃይል መቆራረጥ በመጋቢ መስመሮች ባጋጠመ ችግር ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ያጋጠመው የኃይል መቆራረጥ በነበረው ነፋሻማና ዝናባማ የአየር ፀባይ መጋቢ መስመሮች ላይ ብልሽት በማጋጠሙ የተከሰተ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ…

በወጪ ንግድ ስርዓቱ ክፍተት ከሀገሪቱ የተለያዩ ምርቶች በህገ ወጥ መንገድ ይወጣሉ- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወጪ ንግድ ስርዓቱ ላይ ባለው ክፍተት ከሀገሪቱ የተለያዩ ምርቶች በህገ ወጥ መንገድ እንደሚወጡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ሀገራዊ የቅንጅት መድረክ…

አፍሪካ የገጠሟት ፈተናዎች ሀገር በቀል መፍትሄ ላይ እንድታተኩር የሚያድርጉ ናቸው – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ የገጠሟት ፈተናዎች ሀገር በቀል መፍትሄ ላይ እንድታተኩር የሚያድርጉ ናቸው ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ ተናገሩ፡፡ 55ኛው የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የፋይናንስ፣የኢኮኖሚ ልማት እና ፕላን ሚኒስትሮች መደበኛ ስብስባ በአዲስ…