በ100 ሚሊየን ብር በጅግጅጋ እየተገነባ ያለው የዱቄትና ዳቦ ፋብሪካ ከ1 ወር በኋላ ይጠናቀቃል ተባለ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ100 ሚሊየን ብር ወጪ በጅግጅጋ ከተማ በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት እየተገነባ ያለው የዱቄት እና የዳቦ ፋብሪካ ከአንድ ወር በኋላ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ።
የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን የዱቄት እና የዳቦ…