Fana: At a Speed of Life!

የገቢ ንቅናቄ ማስጀመሪያና የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ ሀሳብ የገቢ ንቅናቄ ማስጀመሪያና የግብር ከፋዮች እውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ "የብልጽግና ፓርቲ መሰረታዊ አስተሳሰቦችና እሳቤዎች" በሚል ርዕስ ከመጋቢት 3 እስከ 11 ቀን 2015 ዓ.ም…

እስከ ፊታችን ማክሰኞ የሚቀጥል ነጻ የዓይን ህክምና አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ30ሺህ ኢትዮጵያውያን እስከ ፊታችን ማክሰኞ የሚቀጥል ነጻ የዓይን ህክምና አገልግሎት እየተሰጠ ነው፡፡ በአለርት ሆስፒታል የነጻ ህክምና አገልግሎቱ መክፈቻ ስነስርዓት የተካሄደ ሲሆን ፥ አገልግሎቱ በወራቤ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ በጅማ…

በሶል ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ በተካሄደው የ77ኛው ሶል ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በውድድሩ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ ርቀቱን አጠናቀዋል፡፡ በውድድሩ አትሌት አምደወርቅ ዋለልኝ 2 ሰዓት…

የአእምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እድል መስጠት ይገባል -ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአእምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እድል መስጠት ይገባል ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዚደንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ዓለም አቀፉ የአእምሮ እድገት ውስንነት (የዳውን ሲንድረም) ቀን “ስለ እኛ ከኛ ጋር” በሚል መሪ ሃሳብ በዲቦራ…

በማላዊ በተከሰተው ከባድ አውሎ ንፋስ የ447 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ማላዊ በተከሰተው ከባድ አውሎ ንፋስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 447 መድረሱ ተገለፀ፡፡ በትላንትናው እለት በማላዊ ሰዓት አቆጣጠር 7 ሰዓት አካባቢ የደረሰው ከባድ አውሎ ንፋስ(ሳይክሎን) በሀገሪቱ ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አደርሷል፡፡…

በአዲስ አበባ እናትና ልጆችን ጨምሮ አራት ሰዎች በጎርፍ ተወሰዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ትናንት ምሽት በጣለው ዝናብ እናት እና ልጆችን ጨምሮ አራት ሰዎች በጎርፍ መወሰዳቸው ተሰምቷል፡፡ ትናንት ምሽት የጣለውን ዝናብ ተከትሎ ከምሽቱ 12:05 ሰዓት በንፋስስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ማንጎ ሰፈር ወንዝ ዳርቻ ላይ…

በኮንሶ ዞን ከ227 ሺህ በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ያስፈልጋቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ኮንሶ ዞን በተከሰተው ድርቅ ከ227 ሺህ በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ተመለከተ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዳዊት ገበየሁ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት ÷ ባለፉት አራት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ “የመደመር ትውልድ” መፅሐፍ ላይ ምልከታቸውን ያቀረቡ ምሁራንን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የመደመር ትውልድ” መፅሐፍ ላይ ምልከታቸውን ያቀረቡ ምሁራንን አመሰገኑ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በምረቃው ሥነ-ስርዓት ላይ ከ500 በላይ ወጣቶች እንዲገኙ…

በደቡብ ኦሞ ዞን 25 ሺህ ዜጎች ለጤና ዕክል ተጋልጠዋል – የዞኑ ጤና መምሪያ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅ 25 ሺህ ያህል ወገኖች ለጤና ዕክል መጋለጣቸው የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡ ከተጋላጮቹ መካከል 10 ሺህ ያህሉ ሕጻናት ሲሆኑ÷ ከ15 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ነፍሰ-ጡር እና አጥቢ እናቶች ናቸው። የደቡብ…