የሀገር ውስጥ ዜና የገቢ ንቅናቄ ማስጀመሪያና የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው Shambel Mihret Mar 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ ሀሳብ የገቢ ንቅናቄ ማስጀመሪያና የግብር ከፋዮች እውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ ነው – አቶ አደም ፋራህ Shambel Mihret Mar 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ "የብልጽግና ፓርቲ መሰረታዊ አስተሳሰቦችና እሳቤዎች" በሚል ርዕስ ከመጋቢት 3 እስከ 11 ቀን 2015 ዓ.ም…
የሀገር ውስጥ ዜና እስከ ፊታችን ማክሰኞ የሚቀጥል ነጻ የዓይን ህክምና አገልግሎት እየተሰጠ ነው Meseret Awoke Mar 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ30ሺህ ኢትዮጵያውያን እስከ ፊታችን ማክሰኞ የሚቀጥል ነጻ የዓይን ህክምና አገልግሎት እየተሰጠ ነው፡፡ በአለርት ሆስፒታል የነጻ ህክምና አገልግሎቱ መክፈቻ ስነስርዓት የተካሄደ ሲሆን ፥ አገልግሎቱ በወራቤ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ በጅማ…
ስፓርት በሶል ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው Mikias Ayele Mar 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ በተካሄደው የ77ኛው ሶል ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በውድድሩ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ ርቀቱን አጠናቀዋል፡፡ በውድድሩ አትሌት አምደወርቅ ዋለልኝ 2 ሰዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአእምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እድል መስጠት ይገባል -ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ Mikias Ayele Mar 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአእምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እድል መስጠት ይገባል ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዚደንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ዓለም አቀፉ የአእምሮ እድገት ውስንነት (የዳውን ሲንድረም) ቀን “ስለ እኛ ከኛ ጋር” በሚል መሪ ሃሳብ በዲቦራ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በማላዊ በተከሰተው ከባድ አውሎ ንፋስ የ447 ሰዎች ህይዎት አለፈ Mikias Ayele Mar 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ማላዊ በተከሰተው ከባድ አውሎ ንፋስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 447 መድረሱ ተገለፀ፡፡ በትላንትናው እለት በማላዊ ሰዓት አቆጣጠር 7 ሰዓት አካባቢ የደረሰው ከባድ አውሎ ንፋስ(ሳይክሎን) በሀገሪቱ ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አደርሷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ እናትና ልጆችን ጨምሮ አራት ሰዎች በጎርፍ ተወሰዱ Meseret Awoke Mar 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ትናንት ምሽት በጣለው ዝናብ እናት እና ልጆችን ጨምሮ አራት ሰዎች በጎርፍ መወሰዳቸው ተሰምቷል፡፡ ትናንት ምሽት የጣለውን ዝናብ ተከትሎ ከምሽቱ 12:05 ሰዓት በንፋስስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ማንጎ ሰፈር ወንዝ ዳርቻ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮንሶ ዞን ከ227 ሺህ በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ያስፈልጋቸዋል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Mar 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ኮንሶ ዞን በተከሰተው ድርቅ ከ227 ሺህ በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ተመለከተ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዳዊት ገበየሁ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት ÷ ባለፉት አራት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ “የመደመር ትውልድ” መፅሐፍ ላይ ምልከታቸውን ያቀረቡ ምሁራንን አመሰገኑ Alemayehu Geremew Mar 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የመደመር ትውልድ” መፅሐፍ ላይ ምልከታቸውን ያቀረቡ ምሁራንን አመሰገኑ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በምረቃው ሥነ-ስርዓት ላይ ከ500 በላይ ወጣቶች እንዲገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ኦሞ ዞን 25 ሺህ ዜጎች ለጤና ዕክል ተጋልጠዋል – የዞኑ ጤና መምሪያ Alemayehu Geremew Mar 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅ 25 ሺህ ያህል ወገኖች ለጤና ዕክል መጋለጣቸው የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡ ከተጋላጮቹ መካከል 10 ሺህ ያህሉ ሕጻናት ሲሆኑ÷ ከ15 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ነፍሰ-ጡር እና አጥቢ እናቶች ናቸው። የደቡብ…