Fana: At a Speed of Life!

በቦረና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አሰባስበው ያስረከቡ አካላት አስፈላጊውን ሰነድ በመያዝ እንዲመዘገቡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያክልል መንግስት በቦረና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አሰባስበው ያስረከቡ እና በማሰባሰብ ላይ ያሉ አካላት አስፈላጊውን ሰነድ በመያዝ እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ክልሉ ጉዳዩን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት÷በአንዳንድ ዞኖች በድርቅ…

የአርሶ አደሮቻችን ጥንካሬ የሀገር ልማት መሠረት ነው – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ በደቡብ ጎንደር ዞን ሊቦከምከም ወረዳ እየተሠራ የሚገኘውን የተቀናጀ ማኅበረሰብ አቀፍ ልማት ጎብኝተዋል፡፡ የልማት ፕሮጀክቱ በአመልድ ኢትዮጵያ እና ግሊመር ፋውንዴሽን በተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ምርምሮች ለኢኮኖሚ እድገት አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለሀገራዊ ልማትና ኢኮኖሚያዊ እድገት የበኩሉን አስተዋጽኦ ለመወጣት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር አልሞ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ በኢትዮጵያ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው የኢኮኖሚ ዘርፎችን ለመደገፍና አስተዋጽኦ…

6ኛው ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ወጣቶች ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላም ሚኒስቴር 6ኛ ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ወጣቶች ስልጠና መርሐ ግብርን በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት አስጀምሯል፡፡ መርሐ ግብሩ “በጎነት አብሮነት” በሚል መሪ ቃል በባህር ዳር፣ ጅማ፣ ዋቸሞና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲዎች…

ሰሜን ኮሪያ ወታደሮቿ ለግልጽ ጦርነት እንዲዘጋጁ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከአሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ ጋር ለሚደረግ ግልጽ ጦርነት ወታደሮቻቸው አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ኪም ጆንግ ኡን ጥሪውን ያቀረቡት አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ በኮሪያ ልሳነ ምድር…

በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ከ3 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ይፈልጋሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በተከሰተ ድርቅ ከ3 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚስፈልጋቸው የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ እንደገለጹት፥…

በሸገር ኢንተርፕርነርስ ማህበር ከ397 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት ማፍራት መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ኢንተርፕርነርስ ማህበር ከ397 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት ማፍራት መቻሉ ተገለፀ፡፡ ማህበሩ 3ኛ አመታዊ ጉባኤውን እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ  የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር  ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው የፌዴራልና…

በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ከ52 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ ዓመት በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ከ52 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የግብርና ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች፣የክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት በኦሮሚያ ክልል…

በትራኮማ ምክንያት የሚከሰትን ዐይነ ስውርነት ለመከላከል የሚያስችል ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራኮማ በሽታ ምክንያት የሚከሰትን ዐይነ ስውርነት ለመከላከል እና ለማከም የሚያስችል የንቅናቄ መድረክ በባህርዳር ከተማ ተጀመረ። በንቅናቄው የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ በትራኮማ በሽታ ምክንያት የዐይን ቆብ ፀጉር በመቀልበስ ለዐይነ ስውርነት…

የግማሽ ማራቶን ውድድር በደብረ ብርሃን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በደብረ ብርሃን ከተማ ተካሄደ። በውድድሩ ከሁለት ክልሎች 12 ክለቦች እና ተቋማት እንዲሁም በግል የሚወዳደሩ አትሌቶችን ጨምሮ በወንድ 190፣ በሴት 96 በድምሩ 286 አትሌቶች መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ…