የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት መልካቸውን እየቀየሩ የመጡ ሥጋቶችን የሚመክቱ ሥምሪቶች እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት መልካቸውን እየቀየሩ የመጡና ተለዋዋጭ የሆኑ ሀገራዊ የደኅንነት ሥጋቶችን የሚመክቱ የእቅድ ክለሳዎች በማድረግ ሥምሪት እያከናወነ መሆኑን አስታውቋል፡፡
አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ የበጀት ዓመቱን የስድስት ወር የሥራ…