Fana: At a Speed of Life!

ዕጣ የወጣባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች የግንባታ ማጠናቀቂያ ሥራ ለመጨረስ በቅንጅት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕጣ የወጣባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች የግንባታ ማጠናቀቂያ ሥራዎች ለመጨረስ በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ:: የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት በጉዳዩ ላይ በሰጡት መግለጫ ÷ የ20/80…

የኢትዮጵያ የሰላም ስምምነት ሂደቶች ለሌሎች ሀገራት ዓርዓያ መሆናቸውን ማይክ ሐመር ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ተከስቶ የነበረውን ጦርነት በሰላም ስምምነት የቋጨችበት መንገድ ለሌሎች ሀገራት ዓርዓያ እንደሚሆን የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ገለጹ። አሜሪካ ለሰላም ስምምነቱ መጽናት በቀጣይ…

ከሠሃራ በታች ባሉ ሀገራት የጀርመን ጉዳይ አሥፈፃሚ በሱዳን ለተከሰተው ግጭት መፍትሄ ለመሻት ከኢጋድ ዋና ጸሐፊ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከሠሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት እና በሳኅል ቀጠና የጀርመን የውጭ ጉዳይ አሥፈጻሚ ዳይሬክተር ክርስቶፍ ሬዝላፍ በሱዳን ለተከሰተው ግጭት መፍትሄ ለመሻት ከምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ.ር) ጋር…

የሐይማኖት ተቋማት በሰላም ግንባታ ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ ለማስቻል እየተሰራ ነው – አቶ ታዬ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐይማኖት ተቋማት በሰላም ግንባታ ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታዬ ደንደአ ተናገሩ፡፡ የሰላም ሚነስቴር ከኦሮሚያ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ጋር በመተባበር ''የሃይማኖት አስተምህሮ ለሰላም ግንባታ''…

ኢትዮጵያ የሰላም ስምምነቱን ለማጽናት በርካታ የሚደነቁ ተግባራትን አከናውናለች – የተመድ ዋና ጸሃፊ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የሰላም ስምምነቱን ለማጽናት በርካታ የሚደነቁ ተግባራትን አከናውናለች ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሃና ሰርዋ ቴቴ ተናገሩ፡፡ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በሒደቱ አስተዋጽኦ…

የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 33 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉ ከትምህርት ማህበረሰቡ የተሰበሰበ መሆኑን የቢሮው ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ አልባሳትን…

የፀጥታ ሁኔታን ለማጠናከር የጸጥታ አካላትን ቅንጅታዊ ስራ ያስፈልጋል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተሻሻለ የመጣውን የፀጥታ ሁኔታ አጠንክሮ ለማስቀጠል የጸጥታ አካላትን ቅንጅታዊ ስራ እንደሚያስፈልግ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡ 14ኛው የፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡…

በመዲናዋ የነዳጅ ሽያጭ በዲጂታል ክፍያ ሥርዓት እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በሚገኙ 153 ነዳጅ ማደያዎች የነዳጅ ሽያጭ በዲጂታል ክፍያ ሥርዓት እየተከናወነ መሆኑን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ። በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም ነዳጅ ማደያዎች ባለሙያዎች እና የቴሌብር ወኪሎች ተሰማርተው አስፈላጊውን እገዛ…

በድሬዳዋ የማህፀን በር ካንሰርና የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት ዘመቻ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ የማህፀን በር ካንሰርና የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባቶች ዘመቻ ከነገ ጀምሮ ሊካሄድ መሆኑን የከተማው ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክትባት ዘመቻው ከሚያዝያ 17 እስከ 21 ቀን 2015ዓ.ም ድረስ እንደሚካሄድ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ…

  ቻይና ዜጎቿን ከሱዳን ልታስወጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ዜጎቿን ከሱዳን ልታስወጣ መሆኑን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ እርምጃው በሱዳን የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎ የተወሰነ መሆኑን ሲ ጂ ቲ ኤን በዘገባው አመላክቷል። ቻይና በካርቱም የሚገኙ ከ1 ሺህ 500 በላይ ዜጎቿን…