Fana: At a Speed of Life!

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት መልካቸውን እየቀየሩ የመጡ ሥጋቶችን የሚመክቱ ሥምሪቶች እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት መልካቸውን እየቀየሩ የመጡና ተለዋዋጭ የሆኑ ሀገራዊ የደኅንነት ሥጋቶችን የሚመክቱ የእቅድ ክለሳዎች በማድረግ ሥምሪት እያከናወነ መሆኑን አስታውቋል፡፡ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ የበጀት ዓመቱን የስድስት ወር የሥራ…

በደሴ በህገወጥ መንገድ ሲጓጓዙ የነበሩ ሸጉጦች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ አስተዳደር ፖሊሰ መምሪያ በቧንቧ ወሃ ክፍለ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበሩ ሸጉጦች መያዛቸውን የከተማው ፖሊሰ መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ኃላፊ ኮማንደር አሳምነዉ ሙላት እንደገለጹት ፥ ከብሔራዊ የመረጃና ደህንነት…

በቦረና ለሚደረግ ድጋፍ በቡድንም ሆነ በተናጠል መሰብሰብ እንደማይፈቀድ የክልሉ መንግስት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ድጋፍ ለማድረግ በቡድንም ሆነ በተናጠል መሰብሰብ እንደማይፈቀድ የኦሮሚያ ክልል መንግስት አሳሰበ፡፡ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጉዳዩ ላይ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫውም በክልሉ…

በክልሉ የዋጋ ግሽበትን ለመከላከል የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የዋጋ ግሽበትን ለመከላከል የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ ተናገሩ፡፡ በዋጋ ግሽበት ዙሪያ የተሰሩ ጥናቶች ምርምሮች የሚቀርቡበት የምርምር ጉባዔ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄዷል፡፡…

ፈረንሳይ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር የተለያዩ ሥራዎች እየሰራች መሆኑን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ፈረንሳይ ወዳጅነትን ይበልጥ አጠናክሮ ለመቀጠል የተለያዩ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ ገለጹ፡፡ ለ125 ዓመታት የዘለቀው የሁለቱ አገሮች ወዳጅነት ዘንድሮ ዓመቱን ሙሉ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ሲከበር ቆይቶ…

ከጎንደር ወደ ገንዳውኃ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የ5 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጎንደር ወደ ገንዳውኃ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የአምስት ሰዎች ህይዎት አለፈ፡፡ አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከጎንደር ወደ ገንዳ ውኃ እየተጓዘ በነበረበት ወቅት እስካሁን ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በመተማ ወረዳ በመገልበጡ…

በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የጨረር ህክምና ወረፋ መብዛት ለተጨማሪ የጤና እክል እየዳረጋቸው መሆኑን ታካሚዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቁር አንበሳ አጠቃላይ ሆስፒታል የጨረር ህክምና ወረፋን እየጠበቁ ያሉ ታካሚዎች ለተጨማሪ የጤና እክል እየተዳረግን ነው ሲሉ ቅሬታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገለጹ፡፡ በሆስፒታሉ የጨረር ህክምና አንዱ የካንሰር ህክምና ሆኖ በመሰጠት ላይ…

ጤናማ የንግድ ሥርዓት ሊዘረጋ እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ የተጋነነ ዋጋ በማቅረብ ሸማቹን የሚያማርሩ ነጋዴዎችን መቆጣጠር አለበት ሲሉ አቶ ግርማ የሽጥላ ተናገሩ፡፡ የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ከባለ ድርሻ አካላት…

ሕጋዊ የወርቅ ፈቃዳቸውን እንደ ሽፋን ተጠቅመው ሕጉን በጣሱ አካላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በመንግሥት የተሰጣቸው ሕጋዊ የወርቅ ፈቃድ እንደ ሽፋን በመጠቀም ሕጉን ጥሰዋል በተባሉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ፡፡ የዲማ ወረዳ የወርቅ ቁጥጥር ኮማንድ ፖስት ÷ የክልልና የዞን የማዕድን ሴክተር ኃላፊዎች በተገኙበት…