Fana: At a Speed of Life!

አንቶኒ ብሊንከን በቀጣዩ ሳምንት ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው። አንቶኒ ብሊንከን ከቀጣዩ ሳምንት ጀምሮ በኢትዮጵያ እና ኒጀር የስራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለጸ። ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የፊታችን ረቡዕ ጉብኝት…

ኢትዮጵያና ጃፓን የ25 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጃፓን ለመጠጥ ውሀ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያና ለማዳበሪያ ግዢ የሚውል የ25 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሰመሪታ ሰዋሰው እና በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዉበቱ አባተ ከጊኒ ጋር ለሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል፡፡ በዚህም ግብ ጠባቂ ፋሲል ገብረ ሚካኤል ከባህርዳር ከነማ ፣ ሰዒድ ሃብታሙ ከአዳማ ከነማ  እና አቡበከር ኑራ…

ሺ ጂንፒንግ የቻይና ፕሬዚዳንት ሆነው ለ3ኛ ጊዜ ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሺ ጂንፒንግ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሆነው ለ3ኛ ጊዜ ተመረጡ፡፡ ሺ፥ ሀገሪቷን ከመምራት በተጨማሪ የማዕከላዊ ወታደራዊ ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሆነው እንደሚሠሩ አዲስ አበባ ከሚገኘው የቻይና ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡…

የዓረብ ሊግ የሕዳሴ ግድብን በተመለከተ ያወጣውን መግለጫ ኢትዮጵያ እንደማትቀበል ገለፀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓረብ ሊግ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ እና የውሃ ሙሌትን በተመለከተ በትናንትናው ዕለት ያወጣውን የአቋም መግለጫ ኢትዮጵያ እንደማትቀበል ገልጻለች፡፡ ሊጉ በትናንትናው ዕለት ለግብጽ አቋም የወገነ መግለጫ ማውጣቱ የሚታወቅ ሲሆን ፥…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲንጋፖር  ዳግም የቀጥታ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ መጋቢት 25 ጀምሮ ወደ ሲንጋፖር ዳግም የቀጥታ በረራ ማድረግ እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ÷በረራው አየር መንገዱ በእስያ ያለውን ተደራሽነት እንዲሁም…

በበለስ-ደብረማርቆስ- ሱሉልታ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ በተፈፀመ ስርቆት ጉዳት መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበለስ-ደብረ ማርቆስ- ሱሉልታ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ በተፈፀመ የስርቆት ወንጀል ጉዳት መድረሱን የሰሜን ምዕራብ ሪጅን የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው የጥገና ባለሙያ አቶ አደባባይ…

በሐረሪ ክልል ለፕሮጀክቶች የሚደረገው ድጋፍ ይቀጥላል – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የዓለም ባንክ ገለጸ፡፡ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳንና ደቡብ ሱዳን ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን በሐረሪ ክልል በዓለም ባንክ ድጋፍ እየተከናወኑ የሚገኙ…

እስራኤል የመንገደኞችን አውሮፕላን ወደ ጭነት አገልግሎት የመቀየር ስራ እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞችን አውሮፕላን ወደ ጭነት አገልግሎት ለመቀየር የሚያደርገው ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች፡፡   የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፋጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በኢትዮጵያ ከእስራኤል…

ሱልጣን አሕመድ አሊሚራሕ ከአሜሪካ ወደ ሀገራቸው ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱልጣን አሕመድ አሊሚራሕ ከአሜሪካ ወደ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ገብተዋል፡፡ ሱልጣን አሕመድ አሊሚራሕ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል…