በክልሉ ለድርቅ የተጋለጡ ዜጎችን የመደገፉ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል -የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለድርቅ የተጋለጡ ዜጎችን የመደገፉ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ ሃይሉ አዱኛ የድርቅ ተጋላጭ ዜጎችን ለመደገፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን አስመልክቶ በሰጡት…