Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ለድርቅ የተጋለጡ ዜጎችን የመደገፉ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል -የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለድርቅ የተጋለጡ ዜጎችን የመደገፉ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ ሃይሉ አዱኛ የድርቅ ተጋላጭ ዜጎችን ለመደገፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን አስመልክቶ በሰጡት…

ቻይና የቪዛ መጠየቂያ ማዕከል በአዲስ አበባ ከፈተች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የቪዛ መጠየቂያ ማዕከል በአዲስ አበባ ከፈተች። የቪዛ ማዕከሉ ለተገልጋዮች ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ አስቻይ ሁኔታን ይፈጥራል ተብሏል፡፡ የሁለቱን ሀገራት የቆየ ትብብር ይበልጥ እንደሚያጠናክርም ተነግሯል። ማዕከሉ ወደ ቻይና…

የሽግግር ፍትህ የፖሊሲ አማራጮች ከፖለቲካ ፓርቲዎች ግብአት ለመሰብሰብ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህ የፖሊሲ አማራጮችን ከፖለቲካ ፓርቲዎች ግብአት ለመሰብሰብ የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል፡፡ በመርሐ-ግብሩ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ እና የኢትዮጵያ ሴቶች ጥምረት ፖለተካ ፓርቲ  ሰብሳቢ ነቢያ መሀመድ÷ እንዲህ ባለ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተሠሩ ፕሮጀክቶችን መረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተሠሩ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን መረቁ። የተመረቁት የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዘመናዊ የመንግስት አገልግሎት መስጫ ኅንፃ፣ ባለሐብቶችን በማስተባበር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ…

ቻይና መንትያ ሳተላይቶችን ወደ ህዋ አመጠቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለዳሰሳ ጥናት እና ካርታ ስራ የሚውሉ ሁለት መንትያ ሳተላይቶችን ማመጠቋን አስታውቃለች፡፡ ሳተላይቶቹ በዛሬው እለት በሰሜን ቻይና ሻንዚ ግዛት ከሚገኘው የታዩሁዋን ሳተላይት ማምጠቂያ ማዕከል ወደ ህዋ መላካቸው ነው የተገለፀው፡፡…

የቀድሞ ተዋጊዎች የመልሶ ማቋቋሚያ መርሐ ግብር ላይ የሚመክር ውይይት በመቀሌ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን ከባለድርሻ እና አጋር አካላት ጋር የቀድሞ ተዋጊዎችን የመልሶ ማቋቋም ሂደት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በመቀሌ እያካሄደ ነው። የብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ÷ የጋራ የምክክር መድረኩ…

የሩዝ ውሃ – ለአስደናቂ የፀጉር ዕድገት እና ጥንካሬ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጉር መነቀልና መሳሳት አሁን አሁን የበርካቶች ችግር ሆኗል። ለዚህም በግል ከሚደረግ ክብካቤ ጀምሮ የሕክምና ባለሙያዎችን በማማከር ይህን ችግር ለመቅረፍ ሲሞክሩ ይስተዋላል። የእያንዳንዱ ሰው ፀጉር ዓይነትና ባህሪው የተለያየ እንደ መሆኑ…

ኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍፍል መፍትሄ የሚሻ የታዳጊ ሀገራት ፈተና መሆኑን አስገነዘበች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍፍል የታዳጊ ሀገራት ፈተና በመሆኑ መፍትሄ ሊሰጠው ይገባል ስትል በዓለም አቀፉ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ላይ አስገነዘበች። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ ዓሊ በታዳጊ ሀገራት በፆታ፣ በቋንቋ፣ በዲጂታል…

በመዲናዋ የኑሮ ውድነትና የትራንስፖርት አቅርቦት ችግርን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነትና የዋጋ አለመረጋጋት እንዲሁም የትራንስፖርት አቅርቦት ችግርን ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መሆኑን አስታውቋል፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ሁኔዎች ዙሪያ መግለጫ…

ሠዎች ለሠዎች በጦርነት ለተጎዱ የጤና ተቋማት የ1 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠዎች ለሠዎች ድርጅት በጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት የሚውል 1 ሚሊየን ዩሮ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከአውሮፓ ተገዝተው ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡት የህክምና ቁሳቁሶች በአማራ እና በአፋር  ክልሎች ለሚገኙ 12…