በሐዋሳ ከ324 ሚሊየን ብር በላይ ማስፋፊያ ግንባታ የተደረገለት የእናቶችና ሕጻናት የሕክምና ማዕከል ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ ከ324 ሚሊየን ብር በላይ ማስፋፊያ ግንባታ የተደረገለት ቡሹሉ የእናቶች እና ሕጻናት ልዩ የሕክምና ማዕከል ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ።
የግንባታው ወጪ የተሸፈነው በኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መሆኑም ተገልጿል።…