Fana: At a Speed of Life!

ረመዳን የተጣሉ ይቅር የሚባባሉበት፣  የመተሳሰብና የመደጋገፍ  ወር ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1 ሺህ 444ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ኢትዮጵያውያን ለእምነታቸውና ለሀገራቸው ባላቸው ቀናይነት…

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በሱዳን ጉዳይ ላይ አስቸኳይ የሚኒስትሮች ስብሰባ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን በሱዳን ጉዳይ ላይ አስቸኳይ የሚኒስትሮች ስብሰባ ማካሄዱን የኮሚሽኑ ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሐመት ገለጹ። በቴሌኮንፈረንስ በተካሄደው አስቸኳይ ስብሰባው ላይ የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት…

ሕዝበ-ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት ሊሆን ይገባል – የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1 ሺህ 444ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ምክር ቤቱ በመልዕክቱ÷ ታላቁ የረመዳን ወር ሕዝበ-ሙስሊሙ በፆም በጸሎት የተለያዩ…

ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራን ስርዓት ለማስያዝ በትኩረት እየተሠራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚስተዋለውን ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራ ስርዓት ለማስያዝ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የሚስተዋለውን ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራ መልክ ለማስያዝ ከተቋቋመው…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስላለፉት መልዕክት÷ታላቁ የረመዳን ወር መተዛዘን የሚጎለብትበት፣ ለሌሎች…

በፕሪሚየር ሊጉ ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ድቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ20ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታዎች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተካሂደዋል፡፡ በዚህም ሀዲያ ሆሳዕና ከወላይታ ድቻ ባደረጉት ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡…

 ርዕሳነ መስተዳድሮች ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 444ኛው ዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለዒድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

በምስራቅ ኢትዮጵያ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል መስተካከሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ተሸካሚ የብረት ምሰሶ ላይ በተፈፀመ ስርቆት ኃይል የተቋረጠበት የምስራቅ ኢትዮጵያ አካባቢ በአማራጭ መስመር ኃይል አግኝቷል። ኃይል የተቋረጠባቸው አካባቢዎች ከቆቃ በአማራጭ ኃይል እንዲያገኙ ለማድረግ የተደረገው…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የከተማዋ አመራሮች ከመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ ባለፈው ጦርነት በመቀሌ ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና፣ ትምህርትና የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ለማቋቋም እየተደረገ…