Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በተወሰኑ ዞኖች ለተከሰተው ድርቅ ድጋፍ ላደረጉ አካላት የእውቅ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተወሰኑ ዞኖች በተከሰተው ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሰብዓዊ እርዳታ ላደረጉ አካለት እውቅና የመስጠት ሥነ ስርዓት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በዕውቅና አሰጣጥ ሥነ ስርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

ኢትዮጵያ የተሳተፈችበት ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ንግድ ትርዒት በበርሊን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተሳተፈችበት ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ንግድ ትርዒት በበርሊን እየተካሄደ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በትርዒቱ ላይ÷ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ 28 የቱር ኦፕሬተሮች፣ ሆቴሎች እና የተወሰኑ ክልሎችን ያካተተ በቱሪዝም…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ  የሴቶች ቀንን በማስመልከት በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየርመንገድ የሴቶች ቀንን በማስመልከት ሙሉ በሙሉ በሴቶች የሚመራ በረራ አደረገ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዓለም የሴቶች ቀንን አክብሯል። በዕለቱም አየር መንገዱ የሴቶችን ቀን ምክንያት በማድረግ ወደ ዛንዚባር የሚያደረገውን…

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ አማራጭ ሐሳቦች ማሰባሰቢያ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ አማራጭ ሐሳቦች ማሰባሰቢያ ውይይት ዛሬ መካሄድ ጀመረ፡፡ ውይይቱ እየተካሄደ የሚገኘው÷ ከሲቪል ማኅበራት፣ ከመገናኛ ብዙኃን እና የዲሞክራሲ ተቋማት ጋር ነው፡፡ መድረኩ ባለፈው ሰኞ ከተካሄደው ሀገራዊ የፖሊሲ አማራጮች…

‹‹ሆርቲ ፍሎራ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ›› በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ90 በላይ የአበባ፣ አትክልት ፍራፍሬ እንዲሁም እፀ ጣዕም አምራች ላኪዎችን እና የተለያዩ ድርጅቶችን ያሳተፈ ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ከተማ ሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የአበባ፣ አትክልት፣ ፍራፍሬ እና እፀ…

የተጀመሩ የግንባታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጀመሩ የግንባታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ስራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡   በኮርፖሬሽኑ የእቅድና ፕሮግራም አስተዳደር ሃላፊ አቢይ…

የሥነ-ምግባርና ዲሲፕሊን ግድፈት አለባቸው በተባሉ 4 ዳኞች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ የሥነ-ምግባርና የዲሲፕሊን ግድፈት አለባቸው ባላቸው አራት ዳኞች ላይ በአብላጫ ድምጽ የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ በዛሬው ዕለት ባስተላለፈው ውሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንድ ዳኛ ላይ በቀረበ ክስ…

ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር ተወያዩ ፡፡ በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ዶ/ር…

በደቡብ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ በዜጎችና እንስሳት ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በሚገኙ ዘጠኝ ዞኖችና አራት ልዩ ወረዳዎች ላይ በተከሰተው ድርቅ በዜጎችና እንስሳት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ለአዲሱ የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ለአዲሱ የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በቅርቡ በናይጄሪያ በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ቦላ ቲኑቡ ማሸነፋቸው ይታወሳል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ፥ ምርጫው በኢትዮጵያ እና…