Fana: At a Speed of Life!

ቅዱስ ጊዮርጊስ የፕሪሚየር ሊጉን መሪነት ያጠናከረበት ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሁለተኛ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለገጣፎ ለገዳዲን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ቶጎዋዊው አጥቂ ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ በ16ኛው እና የአማካይ ተጫዋቹ…

ሀገር አቀፍ የሥነ-ምግባርና የሙስና መከላከል ረቂቅ ፖሊሲ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የሥነ-ምግባርና የሙስና መከላከል ረቂቅ ፖሊሲ መዘጋጀቱን የፌዴራል ሥነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ ፖሊሲውን በሚመለከትና አሰራሩን በቴክኖሎጂ ለማስደገፍ እየሰራ ያለውን ሥራ በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምሪት ስምምነት በአጭር ጊዜ እንዲፈረም ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምሪት ስምምነት በአጭር ጊዜ እንዲፈረም የውጭ ጉዳይ ሚኒትስር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጠየቁ። ሚኒትስር ዴኤታው በኢትዮጵያ ከኩዌት አምባሳደር ናይፍ ሃኘስ አል ኦይታይቢ ጋር ተወያይተዋል።…

ከልማት አጋሮች የሚገኘውን ሃብት በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም እንዲውል አሳታፊ አሰራር ተግባራዊ እየተደረገ ነው- ወ/ሮ ሰመሪታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከልማት አጋሮች የሚገኘውን የውጭ ሃብት በግጭት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ በማቋቋምና በሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶች በማዋል አሳታፊ አሰራር ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ በመሰረታዊ አገልግሎቶች አቅርቦቶች…

የሰብዓዊ እርዳታ ለተፈለገው ዓላማ እንዲውል ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው – የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ ለታለመለት ዓላም ይውል ዘንድ ከአጋር አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ኮሚሽኑ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ የሰላም ስምምነት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል…

ሀገራት በሳይበር ምህዳሩ ዘላቂ ጥቅም እንዲያገኙ ትውልድ ተሻጋሪ የአቅም ግንባታ ስራ መስራት ይገባል – አቶ ሰለሞን ሶካ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይበር መህዳሩ የፈጠረው መልካም አጋጣሚ ሙሉ ለሙሉ ለመጠቀምና ተፈላጊውን ለውጥ ለማምጣት በትውልዶች መካከል የአስተሳሰብ ትስስርና የእውቀት ሽግግር ማድረግ ወሳኝ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ገለጸ፡፡ በጂ አይቲክስ አፍሪካ…

4 ባለ ተሰጥኦ ድምፃውያን የፊታችን ቅዳሜ በፋና ላምሮት 1 ሚሊየን ብር ለመካፈል ይወዳደራሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አራት ባለ ተሰጥኦ ድምፃውያን የፊታችን ቅዳሜ ለመጀመሪያ ጊዜ 1 ሚሊየን ብር ላይ ከፍተኛውን ሽልማት ለመውሰድ በፋና ላምሮት ይወዳደራሉ። በዚህም ሐብታሙ ይሄነው፣ ግርማ ሞገስ፣ በረከት ደሞዝ እና ዘውዱ አበበ በፋና ላምሮት ምዕራፍ 13…

ሐሰተኛ መረጃ በሚያሰራጩ ግለሰቦች ላይ እርምጃውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኅብረተሰቡን ለማሳሳት ሐሰተኛ መረጃ በሚያሰራጩ ግለሰቦች ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ÷ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ መንግስት ለሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ ለመሥጠት…

በመዲናዋ የመኖሪያ ቤትና የልማት ቦታዎች የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመኖሪያ ቤትና ለተለያዩ የልማት ተግባራት የሚውሉ ቦታዎች ላይ ሲያከናውን የነበረው የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ተጠናቅቆ በይፋ ተከፍቷል። ጨረታው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ ቀነአ…

አሜሪካ፣ ጃፓን እና ፊሊፒንስ የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ፣ ጃፓን እና ፊሊፒንስ በደቡብ ቻይና ባህር የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ሊያደርጉ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ የጋራ የባህር ሃይል ልምምዱ ሶስቱ ሀገራት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያከናውኑት መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ የጋራ ልምምዱ አሜሪካ…