Fana: At a Speed of Life!

ሃንጋሪ ለዩክሬን የጦር መሣሪያ ማስታጠቅ የመፍትሄ አማራጭ አለመሆኑን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬንን በጦር መሣሪያ የማስታጠቁ የአውሮፓ ኅብረት የመፍትሄ እርምጃ እንዳልሠራ ሃንጋሪ አስታወቀች፡፡ የሃንጋሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፒተር ዢጃርቶ ÷ በዩክሬን ሠላም እንዲሠፍን በመጀመሪያ ሰዎች በመሣሪያ እንዳይሞቱ መታደግ እና በተቻለ ፍጥነት…

ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ ምክክር በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ መድረስ ይኖርብናል – አቶ ታየ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ ምክክር በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ መድረስ ይገባል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታየ ደንደአ ተናገሩ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር  ከተለያዩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በመተባበር  በኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የሰላም ግንባታ…

ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ከቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው በቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ሊ ዚያንግ ከተመራው የልኡካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ባለው የኢኮኖሚ ትብብር እና በቀጣይ…

ዶላር በማባዛት ትርፋማ እናደርጋለን በሚል ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ያጭበረበሩ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶላር በማጠብና በማባዛት ትርፋማ መሆን ትችያለሽ በማለት አንድን ግለሰብ በማታለል ከ5 ሚሊየን በላይ ጥሬ ብር ተቀብለው ተሰውረዋል የተባሉ ሁለት ተከሳሾች እስከ 4 አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው…

የደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ላይ እንዲሰማሩ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከደቡብ ኮሪያ የዓለም አቀፍ ወጣቶች ህብረት ዋና ጸሃፊ ሁን ሞክ ሊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በአምራች ኢንዱስትሪው  ዘርፍ እና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ…

በዶ/ር አለሙ ስሜ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የተለያዩ ተቋማትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የተለያዩ ተቋማትን ጎብኝቷል፡፡ ልዑካኑ ዳመርጆግ ኢንዱስትሪያል ፓርክን እና የናጋድ ጣቢያን መጎብኘታቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡ በጉብኝቱ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚ ወደ ዩኒቨርሲቲነት አደገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በባለቤትነት የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ አቪየሽን አካዳሚ ወደ ዩኒቨርሲቲነት ማደጉ ተገለጸ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በ”ኤሮስፔስ” እና በመስተንግዶ መርሐ-ግብሮች የምረቃ እና የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞችን መጀመሩም ከአቪየሽኑ…

በደቡብ ክልል በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ 2 ሚሊየን ዜጎች አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ 2 ሚሊየን ዜጎች መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ አካላት ፈጣን ምላሽ እንዲሰጡ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ጥሪ አቅርቧል፡፡   በደቡብ ክልል 342 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የነበረ…

የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አማራጮች ብሔራዊ ምክክር ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አማራጮች ብሔራዊ ምክክር ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት…

በኦሮሚያ ክልል በ2 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ተሰራ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ6 ሚሊየን በላይ አርሶ አደሮችን በማሳተፍ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ መሰራቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ዓመታት በሁሉም ዞኖች፣ ወረዳዎችና የገጠር ቀበሌዎች…