Fana: At a Speed of Life!

የኮሌራ በሽታ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሌራ በሽታ ከ20 ዓመታት ወዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡ የኢኮኖሚ ቀውስ፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የኮሮና ቫይረስ ተጽዕኖ በሽታው በፍጥነት እንዲስፋፋ ያደረጉ ምክንያቶች ናቸው…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በቦንጋ ከተማ ያስገነቡትን የዳቦ ፋብሪካ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በቦንጋ ከተማ ያስገነቡትን የዳቦ ፋብሪካ መርቀውለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡ የዳቦ ፋብሪካው በ2 ነጥብ 4 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን በቀን 300 ሺህ ዳቦ የማምረት አቅም ያለው ነው ተብሏል።…

‘‘አይ አር ሲ’’ለጋምቤላ ክልል ተሽከርካሪዎችንና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ ግብረ-ሰናይ ድርጅት‘‘አይ አር ሲ’’በጋምቤላ ክልል የጤና አገልግሎትን ለማጠናከር የሚያግዙ ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ ተሽከርካሪዎችንና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ የአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ…

የኳታሩ “ኢዱኬሽን አበቭ ኦል” ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ የትምህርት ፕሮጀክቶችን በመደገፍ በትብብር መሥራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኳታሩ “ኢዱኬሽን አበቭ ኦል” ፋውንዴሽን እና የፌዴራል መንግሥት በኢትዮጵያ የትምህርት ፕሮጀክቶችን በመደገፍ በትብብር መሥራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተካሄደ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በትምህርት ጉዳይ…

የነርቭ ህመም መንስኤ ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘የነርቭ ህመም’ ተብሎ በተለምዶ እንደ አንድ ነጠላ ህመም ይጠራ እንጂ የነርቭ ሥርዓት አካል (የኒውሮሎጂካል) ህመሞች በርካታ ናቸው፡፡ በየትኛውም የነርቭ ሥርአት አካል (ነርቨስ ሲስተም) ላይም እንደሚከሰቱ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡…

ኔይማር ጁኒየር እስከ ውድድር ዓመቱ መጨረሻ ወደ ጨዋታ እንደማይመለስ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብራዚላዊው ኮከብ ኔይማር ጁኒየር እስከታድድር ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ወደ ጨዋታ እንደማይመለስ ተገልጿል፡፡ የ31 ዓመቱ የፊት መስመር አጥቂ ክለቡ ፒኤስጂ ሊልን 4 ለ 3 ባሸነፈበት ጨዋታ ባጋጠመው የቁርጭምጭሚት ጉዳት ምክንያት ነው እስከ ውድድር…

ዶ/ር ፍፁም አሰፋና አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኦማን የኢኮኖሚ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኦማን የኢኮኖሚ ሚኒስትር ሰዒድ አል ሻኪሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ኦማን በኢኮኖሚው ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት  ማጠናከር…

ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ በጸጥታ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ማጠናከር የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በኢትዮጵያ ከሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ፋሃድ ኦባይዱላህ አል ሃሚዳኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ መካከል ያለውን ግንኙነት የጋራ ተጠቃሚነትን መሰረት ባደረገ መልኩ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሶልጣን ቢን ሳዕድ አል ሙራክሂ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በጋራ ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መምከራቸውን ከውጭ ጉዳይ…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 22 ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከጀርመን ልማት ባንክ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ 22 ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች ድጋፍ አድርጓል። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዮሐንስ አያሌው÷ ባንኩ ድጋፉን ያደረገው ከጀርመን ልማት ባንክ ባገኘው የ15 ሚሊየን ዩሮ…