የቃሊቲ- ቂሊንጦና የቃሊቲ -ቱሉ ዲምቱ መንገድ ግንባታ አለመጠናቀቅ ለዘርፈ ብዙ ችግር እንደዳረጋቸው ነዋሪዎች ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ዓመታት ይጠናቀቃሉ ተብለው በ2010 ዓ.ም የተጀመሩት የቃሊቲ- ቂሊንጦ እና የቃሊቲ -ቱሉ ዲምቱ የመንገድ ፕሮጀክቶች አሁንም ባለመጠናቀቃቸው ለዘርፈ ብዙ ችግሮች እየተዳረጉ መሆናቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
በወቅቱ በ4…