Fana: At a Speed of Life!

የቃሊቲ- ቂሊንጦና የቃሊቲ -ቱሉ ዲምቱ መንገድ ግንባታ አለመጠናቀቅ ለዘርፈ ብዙ ችግር እንደዳረጋቸው ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ዓመታት ይጠናቀቃሉ ተብለው በ2010 ዓ.ም የተጀመሩት የቃሊቲ- ቂሊንጦ እና የቃሊቲ -ቱሉ ዲምቱ የመንገድ ፕሮጀክቶች አሁንም ባለመጠናቀቃቸው ለዘርፈ ብዙ ችግሮች እየተዳረጉ መሆናቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡   በወቅቱ በ4…

በአሜሪካ የተከሰተው በረዶ የቀላቀለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ ጉዳት ማድረሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክረምቱን ወቅት ተከትሎ የተከሰተው በረዶ የቀላቀለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ በካሊፎርኒያ እና በመካከለኛው አሜሪካ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ፡፡ በአውሎ ንፋሱ እና በአስጨናቂው የዓየር ፀባይ ምክንያት የኦክላሆማ፣ ካንሳስ፣ ሚዙሪ እና ቴክሳስ ነዋሪዎች…

በቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ 5 ነጥብ 4 ቢሊየንብር ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የለማ መሬት ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ 5 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ ስምንት ባለሃብቶች የለማ መሬት መተላለፉን የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡ የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሀገር ውስጥና የውጭ…

በቦረና ዞን የገበያ ትስስር ባለመኖሩ አርብቶ አደሮች እንስሳቶችን በመሸጥ የተጋረጠባቸውን ችግር መቋቋም እንዳይችሉ እንዳደረጋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን የገበያ ትስስር ባለመኖሩ አርብቶ አደሮች ከድርቁ የተረፉ እንስሳቶችን በመሸጥ የተጋረጠባቸውን ችግር መቋቋም እንዳይችሉ እንዳደረጋቸው ተገለጸ። አምና የገበያ ትስስር ከዩኒቨርሲቲዎች እና ከሌሎች ጋር ለመፍጠር ቢሞከርም በታሰበው ልክ…

የዓድዋ ድል መላው አፍሪካውያን ለነጻነታቸው እንዲታገሉ ያነሳሳ ነው – የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የኢኮኖሚ አማካሪ ዮሴፍ ሜንሳህ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በወራሪው ጣሊያን ላይ በዓድዋ ጦርነት ያስመዘገቡት ድል መላው አፍሪካውያን ቅኝ ግዛትን እንዲታገሉ ያነሳሳ እንደነበር የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የኢኮኖሚ አማካሪ ዮሴፍ አታ ሜንሳህ ገለጹ። አማካሪው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ወደ መቀሌ እና ሽረ በሚደረጉ በረራዎች ከታሪፍ በላይ በማስከፈል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን ተጠያቂ የማድረግ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ እና ሽረ በሚያደርጋቸው በረራዎች በአዲስ አበባ እና በመቀሌ ተመድበው የሚሠሩ አንዳንድ ባለሙያዎችና ከአየር መንገዱ ጋር የሚሠሩ ኤጀንቶች ጉዳይ እናስፈጽማለን ከሚሉ ግለሰቦች ጋር ተመሳጥረው ከተቀመጠው…

የፕሪሚየር ሊጉ 16ኛ እና 17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የቀን ማስተካከያ ተደረገባቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ እና 17ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታዎች ማስተካከያ ተደርጎባቸዋል። የፕሪሚየርሊጉ ከ14ኛ እና 17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች አክሲዮን ማህበሩ ባወጣው ፕሮግራም መሰረት በድሬዳዋ እየተካሄደ ይገኛል፡፡…

የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 3ኛ መደበኛ 6ኛ የስራ ዘመን 2ኛ ዓመት ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡   የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት በስብሰባው ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ዝርዝር…

ኢትዮጵያ በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ስብስባ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዛሬ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ በተጀመረው 52ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ላይ እየተሳተፈች ነው።   በስብሰባው ላይ በተመድ የጄኔቫ ቢሮ እና በስዊዘርላንድ የሚገኙ ዓለም አቀፍ…

ትናንት በጣሊያን በሰጠመችው ጀልባ ከ100 በላይ ሰዎች ለህልፈት ሳይዳረጉ እንዳልቀረ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በደቡባዊ ጣሊያን ባህር ላይ በሰጠመችው የስደተኞች ጀልባ ህጻናትን ጨምሮ ከ100 በላይ ሰዎች ህይወታቸው ሳያልፍ አይቀርም የሚል ስጋት መኖሩ ተገለጸ። እስካሁን ቢያንስ 62 ስደተኞች ህይወታቸው ማለፉ የተረጋገጠ ሲሆን አንድ ጨቅላ ህጻንን…