ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤልና ሽመልስ አብዲሳ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እያስገነባ የሚገኘውን የፎረንሲክ ኢንስቲትዩት ጎብኝተዋል።
በዩኒቨርሲቲው የሚገነቡ መሰረተ ልማቶችንና ሠልጣኝ…