Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ ሜትር ፕሮጀክት ግንባታ 78 ነጥብ 2 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ ሜትር ፕሮጀክት ግንባታ አፈፃፀም 78 ነጥብ 2 በመቶ መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በጽህፈት ቤቱ ባለቤትነት እየተካሄደ የሚገኘው የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ፕሮጀክት ግንባታ…

መሰረተ ልማቶች በዘላቂነት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተሞች የሚገነቡ መሰረተ ልማቶች በዘላቂነት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ እንደሚገባ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በከተማ መሰረተ ልማት ዋና ስራ አስፈፃሚ የ2015 ዓ.ም የከተሞች ተቋማዊ እና…

በግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሀገር ውስጥ የስራ ስምሪት አገልግሎት መመሪያ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ስራ እና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሀገር ውስጥ የስራ ስምሪት አገልግሎት ስለሚሰጡበት ሁኔታ ለመወሰን በወጣው መመሪያ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይቱ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ ንጉሱ ጥላሁን እና ከተለያዩ  የኤጀንሲ…

ለመኸር ወቅት ማዳበሪያ ወደ ኅብረት ሥራ ማኅበራት እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልሎች ለ2015/2016 የመኸር ወቅት የሚውል ማዳበሪያ ወደ ኅብረት ሥራ ማኅበራት እና ዩኒየኖች እያሰራጩ ነው፡፡ የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ኤጀንሲ ምክትል…

የሽመና ሥራ ምርታማነትን ከ300 በመቶ በላይ ያሳደገው ቴክኖሎጂ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽመና ሥራን በማቅለል ምርታማነትን ከ300 በመቶ በላይ ያሳደገው በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሠራ አውቶማቲክ መሸመኛ ማሽን በሀገር ልጆች ተመርቶ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ቴክኖሎጂው የበለጸገው አዲስ አበባ በሚገኘው ‹ሚርካ ኢንጂነሪንግ የግል…

በተኪ ምርቶች ላይ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች ቅድሚያ እንደሚሰጥ የኦሮሚያ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ምንዛሬ በሚያስቀሩ ምርቶች ላይ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች ቅድሚያ እንደሚሰጥ የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል፡፡   መንግስት ከውጭ ሀገራት በምንዛሬ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት አቅጣጫ…

በተለያዩ ሀገራት በተደረጉ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ አትሌቶቹ ከተሳተፉባቸው ውድድሮች መካከል የ2023 የጃፓን ኦሳካ ማራቶን ውድድር ትናንት ሲካሄድ በዚህ ውድድር በሴቶች አትሌት ሄለን…

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት የ6 ወራት አፈጻጸም ሪፖርት በርዕሠ መስተዳድሩ እንደሚቀርብ ተመላክቷል ፡፡ በምክር ቤቱ ቋሚ…

በቀሪ የበጀት ዓመቱ ወራት የከተማዋን ህዝብ ኑሮ የሚያቀሉ ፕሮጀክቶች ላይ በትኩረት ይሰራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀሪ የበጀት ዓመቱ ወራት የአዲስ አበባ ከተማ ህዝብን ኑሮ የሚያቀሉ ፕሮጀክቶች ላይ ልዩ ትኩረት በመስጠት እንደሚሰሩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ…

በኦሮሚያ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ዜጎችን ለመታደግ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ዜጎችን ከሞት ለመታደግ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የበኩሉን እንዲወጣ የክልሉ መንግስት ጥሪ አቀረበ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ በጉዳዩ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።…