Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የአደጋ ስጋት ደህንነት መስፈርት ያሟሉ ሆቴሎች 10 ብቻ መሆናቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከሚገኙ 180 ከሚሆኑ ባለኮከብ ሆቴሎች ዉስጥ የአደጋ ስጋት ደህንነት መስፈርት ያሟሉ ሆቴሎች 10 ብቻ መሆናቸውን የአዲስ አበባ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለፀ፡፡ ዛሬ በአዲስ አበባ ከሚገኙ የሆቴል ባለቤቶች ጋር በአደጋ…

“ግብር ለሀገር ክብር” የተሰኘ ሀገር አቀፍ ንቅናቄ በመጪው ሃሙስ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን "ግብር ለሀገር ክብር" የተሰኘ ሀገራዊ የታክስና የጉምሩክ ህግ ተገዢነት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ይፋ አድርገዋል። የንቅናቄው አላማ ህገ ወጥነትን በመከላከል ገቢን ለማሳደግ ታሳቢ…

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከኖርዌይ ልዑክ ጋር በልማት ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከኖርዌይ መንግስት የቴክኒካል ኤክስፐርቶች ቡድን አባላት ጋር በተለያዩ የልማት ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ ስላሉ የልማት ተግባራትና የልማት አጋሮችን ተሳትፎ ስለሚጠይቁ  ጉዳዮች ለልዑካን…

የአንጀት ካንሰር መንስኤዎች፣ ምልክቶች እና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንጀት ካንሰር አብዛኛውን ጊዜ ከትልቁ አንጀት የውስጠኛው ክፍል የሚነሱ ሴሎች ከቁጥጥር ውጭ ሲራቡ የሚፈጠር ነው፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የአጠቃላይ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ሸምሴ ሸውሞሎ÷ ከመጠን ያለፈ…

በሃይማኖቶች መካከል የሚኖረው መከባበር ለሰላም መጎልበት እና እድገት መፋጠን የጎላ ሚና እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃይማኖቶች መካከል የሚኖረው መከባበር እና ትብብር ለሰላም መጎልበት እና እድገት መፋጠን የጎላ ሚና አለው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ የመጀመሪያው የዓለም ሃይማኖቶች የትብብር ሳምንት ጉባኤ በአፍሪካ ኅብረት አዳራሽ እየተካሄደ…

ለቦረና እርዳታያሰባሰቡ አካላት በተዘጋጁት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች ገቢ እንዲያደርጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እርዳታ ያሰባሰቡ አካላት በተዘጋጁት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች ገቢ እንዲያደርጉ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠየቀ፡፡   ክልሉ ጉዳዩን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት÷ቦረና…

በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ34 ቢሊየን ዶላር በላይ የንብረት ውድመት መድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ የደረሰው ጉዳት ከ34 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደሚደርስ የዓለም ባንክ አስታውቋል፡፡ ይህ የጉዳት መጠን ከ2021 የቱርክ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ እድገት አራት በመቶውን ያክል እንደሚሸፍን እና የጉዳቱ የግምት…

የዓድዋ ድልን ምክንያት በማድረግ አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሚኒስቴር የዓድዋ ድልን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው አውደ ርዕይ ለዕይታ ክፍት ሆኗል፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዴዔታ ማርታ ሉዊጂ እና ከፍተኛ መኮንኖችና የሰራዊቱ አመራሮች አውደ ርዕዩን…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የዓለም የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ኤጀንሲዎች ማህበር አባል ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የዓለም የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ኤጀንሲዎች ማህበር አባል ሆነ፡፡ ኮሚሽኑ አባል በመሆኑ በኢንቨስትመንት ዘርፍ የባለሀብቶችን ፍላጎት በማሟላት ረገድ ተሞክሮዎችን ለመውሰድ እድል እንደሚፈጥርለት አስታውቋል።…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ መንግስት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት አፈፃፀም ለማፋጠን ቁርጠኛ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት አፈፃፀም ለማፋጠን ቁርጠኛ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከጃፓን የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል…