Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ 2 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ወታደራዊ ድጋፎችን ለኪየቭ ልታደርግ መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የረጅም ርቀት ሚሳኤሏን ጨምሮ እስከ 2 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን ለዩክሬን ልታስታጥቅ መሆኑ ተሰማ፡፡ ዋሺንግተን ዩክሬን ለማስታጠቅ ያዘጋጀችው ከምድር የሚወነጨፍ ሚሳኤል እስከ 150 ኪሎ ሜትር ወደ ሩሲያ ግዛት…

ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ለሰላም ላበረከተችው አስተዋጽኦ ዕውቅና ተሰጣት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ በኢትዮጵያ የሰላም ድምፅ በመሆን ላበረከተችው አስተዋጽኦ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰብ በሚል ዕውቅና ሰጥቷታል። ኢጋድ ሦስተኛውን የድርጅቱ ዓመታዊ ሪፓርት…

ዓመታዊው የአሆላሌ ፌስቲቫል ከነገ ጀምሮ በደሴና ሃይቅ ከተሞች ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊው የአሆላሌ ፌስቲቫል ነገን ጨምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በደሴና ሃይቅ ከተሞች ይካሄዳል፡፡ በፌስቲቫሉ በደቡብ ወሎ ዞን ያሉ ሁሉም ወረዳዎች እንዲሁም የደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ሰሜን ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞንና ከተማ አስተዳደሮች በተጋባዥነት…

የኩላሊት ህመም ማኅበር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሠራተኞች ነፃ ምርመራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኩላሊት ህመም ማኅበር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሠራተኞች ነፃ የኩላሊት፣ የደም ግፊት፣ የስኳር ምርመራ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥነ ስርዓት አካሄደ፡፡ ማኅበሩ ምርመራውን እና ግንዛቤ ፈጠራውን ያደረገው÷ ከሄማ አድቫንስድ ዲያግኖስቲክ…

ኤንዞ ፈርናንዴዝ የፕሪሚየር ሊጉ ውዱ ፈራሚ ሲሆን ማንቼስተር ዩናይትድ እና አርሰናል አማካይ አስፈርመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የአውሮፓ ክለቦች በጥር ወር የመጨረሻ ሰአታት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል። የእንግሊዙ ቼልሲ በ107 ሚሊየን ፓውንድ የቤኔፊካውን ኤንዞ ፈርናንዴዝ አስፈርሟል፡፡ የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የ22 አመቱን አርጀንቲናዊ ለማስፈረም ለወራት…

አምባሳደር ስለሺ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛና የአፍሪካ ጉዳይ ቢሮ ም/ ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር እና ከአፍሪካ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ሃላፊ አምባሳደር ሞሊ ፊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሰላም ስምምነቱ አተገባበር ዙሪያ…

ለበጋ መስኖ ልማት ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ መሆኑን የአፋርና ጋምቤላ ክልሎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለበጋ መስኖ ልማት ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ መሆኑን የጋምቤላና አፋር ክልሎች ገልጸዋል፡፡ የጋምቤላ ክልል የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ሃላፊ አጃክ ኡቻን እንዳሉት÷ ክልሉ በበጋ መስኖ የስንዴ ልማት 480 ሄክታር መሬት ለመሸፈን አቅዶ 139…

አዲሱ የብሄራዊ ባንክ ዋና ገዥ ማሞ ምህረቱ ከፋይናንስ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የብሄራዊ ባንክ ዋና ገዥ ማሞ ምህረቱ ከፋይናንስ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ጋር እየተወያዩ ነው፡፡ ውይይቱ ባንኩ ከፋይናንስ ተቋማቱ ጋር እንዴት በትስስር እና በቅንጅት መስራት ይችላል የሚሉ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል፡፡ አቶ ማሞ…

የአላቂ ዕቃዎች እጥረት ለኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና አገልግሎት ፈተና ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ እያከናወነው ያለውን #የኩላሊት_ንቅለ_ተከላ አገልግሎት የአላቂ ዕቃዎች እጥረት እንደፈተነው አስታወቀ፡፡ በኮቪድ-19 ምክንያት እስከ ተቋረጠበት ጊዜ ድረስ 141 የተሳካ የኩላሊት ንቅለ ተከላ…