Fana: At a Speed of Life!

የአርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ የአስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ አስከሬን ቡራዩ ከሚገኘው የአርቲስቱ መኖሪያ ቤት ወደ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አሸኛኘት እየተደረገለት ነው፡፡   በአሸኛኘት መርሐ ግብሩ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ማርች ባንድ፣ የአርቲስቱ ቤተሰቦችና ወዳጅ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሩሲያ-አፍሪካ አጋርነት ፎረም ሴክሬታሪያት ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የሩሲያ-አፍሪካ አጋርነት ፎረም ሴክሬታሪያት ኃላፊ አምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸውም÷አምባሳደር ምስጋኑ ኢትዮጵያ አስቸጋሪ ጊዜ ባሳለፈችበት ወቅት…

መንግስት ያሳየው የሰላም ቀናኢነት አዲስ የፖለቲካ ባህል ለማዳበር መሰረት የሚጥል ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ያሳየው የሰላም ቀናኢነት አዲስ የፖለቲካ ባህል በኢትዮጵያ ለማዳበር መሰረት የሚጥል ነው ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ችግሮችን ከግጭት ይልቅ በውይይትና በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት መሞከሩ ለኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ…

አቶ ደመቀ መኮንን ቡሩንዲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን ቡሩንዲ ገብተዋል፡፡ አቶ ደመቀ በአራት የአፍሪካ ሃገራት ጉብኝት የሚያደርጉ ሲሆን÷ በታንዛኒያ እና ኮሞሮስ ቆይታ አድርገዋል፡፡ ቡሩንዲ ሶስተኛ የጉብኝታቸው መዳረሻ ሃገር…

የኢፌዴሪ አየር ሀይልን የለውጥ ጎዳና የሚዳስስ ዘጋቢ ፊልም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሰማዩ የኛ ነው" በሚል የኢፌዴሪ አየር ሀይል የመጣበትን የለውጥ ጎዳና እና አሁን ያለበትን ቅርጽ የሚዳስስ ዘጋቢ ፊልም ተመርቋል። ኩራት ፒክቸርስ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር የሰራው ዘጋቢ ፊልሙ የአንድ ሰዓት ተኩል ፍጆታ…

የሀረሪ ክልል ካቢኔ ከሸዋል ኢድ በዓል ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ካቢኔ ከሸዋል ኢድ በዓል ዝግጅቶችና ከበዓሉ ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ገምግሟል። በዚህም በእለቱ የሚመረቁ ፕሮጀክቶችን፣ የክልሉን የቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎችን፣ የጽዳትና ውበት ስራዎችንና የአገልግሎት መስጫ…

የቀድሞ የሠራዊት አባላት የሀገርን ሉዓላዊነት በማስጠበቅ አለኝታነታቸውን አስመስክረዋል – ሌ/ጄ አለምእሸት ደግፌ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ጥሪ ተቀብለው ተልዕኳቸውን በድል ላጠናቀቁ የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት የሽኝትና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል። የጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪና የሜካናይዝድ አስተባባሪ ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌ/ጄ አለምእሸት ደግፌ÷…