Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለያየ የሙያ መስክ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው፡፡ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሰቲ እና ደሴ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ነው፡፡ የደብረ…

በድሬዳዋ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀከቶች እየተመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 20 የልማት ፕሮጀክቶች እየተመረቁ ነው። ፕሮጀክቶቹ እየተመረቁ ያሉት÷ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ፈትያ አደም ፣ የድሬዳዋ…

በአምባሰል ወረዳ 26 የሞርታርና የላውንቸር ተተኳሾችና 27 የሞርታር ቅንቡላ ማቀጣጠያ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ 03 ቀበሌ ልዩ ስሙ ሮቢት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 25 የሞርታር ተተኳሽ፣ 1 የላውንቸር ተተኳሽ እንዲሁም 27 የሞርታር ቅንቡላ ማቀጣጠያ ተገኘ፡፡ የአምባሰል ወረዳ ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ…

ቢሮው በተለያዩ የቴክኒክና ሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ10 ሺህ በላይ ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ስልጠናና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ10 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል። ቢሮው÷ ከደረጃ 2 እስከ ደረጃ 5 በ124 የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቀው።…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት በሀዋሳ ከተማ ሲያካሂድ የቆየው መደበኛ ጉባኤ ልዩ ልዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ። በምክር ቤቱ የተሾሙት ሁለት አስፈጻሚ አካላትና 98 በተለያየ ፍርድ ቤት ደረጃ የሚሰሩ ዳኞች ናቸው። ከክልሉ ስራ…

ፀሐይ ባንክ አክሲዮን ማኅበር ሥራውን በይፋ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀሐይ ባንክ አክሲዮን ማኅበር በዛሬው ዕለት ሥራውን በይፋ ጀመረ፡፡ በባንኩ የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ፥ የባንኩ የቦርድ አመራሮች እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።…

የጋምቤላ ተወላጅ ዳያስፖራ አባላት በነበረው የፀጥታ ችግር ለተጎዱ የፀጥታ አካላት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ተወላጅ የሆኑ የዳያስፖራ አባላት በጋምቤላ ከተማ በነበረው የፀጥታ ችግር ጉዳት ለደረሰባቸው የፀጥታ አካላት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የድጋፉ አስተባባሪ ኢንጂነር የን ሪያንግ ÷ የተደረገው ድጋፍ ከ100 ሺህ…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፖሊስ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 631 የፖሊስ መኮንኖች እያስመረቀ ነው። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች እና ጥሪ…

በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወርቅና የውጭ ሀገራት ገንዘብ ተያዘ

አዲስ አበባ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወርቅና የውጭ ሀገራት ገንዘብ መያዙን ጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ግምታዊ ዋጋቸው 33 ሚሊየን 842 ሺህ 600 ብር የሆኑ የተለያዩ ሀገራት ገንዘቦች…

የመዲናዋ አስተዳደር በ2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ እና በ2015 የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች ላይ እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ እና የ2015 የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች ግምገማ እና ውይይት እየተካሄደ ነው። መድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ በብልጽግና ፓርቲ…