ብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማን በተመለከተ መልካም ጅምሮችን ማስፋት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎችን ተጠቃሚ ያደረገው ብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማው አተገባበር በጅምር ደረጃ በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ ተመላከተ፡፡
የብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማ አስተባባሪ ኮሚቴ የአፈፃፀም ሪፖርት…