Fana: At a Speed of Life!

ብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማን በተመለከተ መልካም ጅምሮችን ማስፋት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎችን ተጠቃሚ ያደረገው ብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማው አተገባበር በጅምር ደረጃ በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማ አስተባባሪ ኮሚቴ የአፈፃፀም ሪፖርት…

በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ5000 ሜትር የወንዶች ፍጻሜ ውድድር ዛሬ ሌሊት ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በ18ኛው የኦሪገን የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ5000 ሜትር የወንዶች ፍጻሜ ውድድር ዛሬ ሌሊት ይደረጋል። ለሊት 10:05 በሚደረገው የወንዶች 5000 ሜትር ፍጻሜ ውድድር ላይ ሶስት ኢትዮጵያውን አትሌቶች የሚሳተፉ ሲሆን፥ ሙክታር ኢድሪስ፣ ሰለሞን…

የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ካይሮ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ግብፅ ካይሮ ገብተዋል፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ እንዳስታወቁት ፥ ላቭሮቭ በካይሮ ቆይታቸው ከግብፅ ባለስልጣናት ጋር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡…

ወደ አዳማ ከተማ በመግባት ላይ የነበረ 4ሺህ 603 ጥይት በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻውን መተሐራ አድርጎ ወደ አዳማ ከተማ በመግባት ላይ የነበረ 4ሺህ 603 ጥይት በቁጥጥር ስር መዋሉን የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ 1 ሺህ 828 የክላሽ እና 2 ሺህ 775 የብሬን ጥይቶች በጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኞችና በፌዴራል ፖሊስ…

የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ያሰለጠናቸውን መካከለኛና ከፍተኛ አመራሮች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ያሰለጠናቸውን 104 ከፍተኛና መካከለኛ መኮንኖች አስመርቋል። የምረቃ ስነስርዓት ላይ ተገኝተው ማዕረግ ያለበሱትና የስራ መመሪያ የሰጡት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ናቸው። በተጨማሪም የድሬዳዋ…

በካሊፎርኒያ የደረሰው የእሳት አደጋ በርካታ መኖሪያ ቤቶችን አወደመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በካሊፎርኒያ ኦክ የደረሰው የእሳት አደጋ በርካታ መኖሪያ ቤቶችን አወደመ። የእሳት አደጋው በትላንትናው ምሽት በግዛቷ መስፋፈቱን ተከትሎም ከ6 ሺህ በላይ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ መጠየቃቸው ነው የተዘገበው፡፡ በአደጋው ቢያንስ አስር…

በኦሪገን ኢትዮጵያ በጉዳፍ ፀጋይ 4ኛዋን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሪገን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶቾ 5 ሺህ ሜትር የፍፃሜ ውድድር ጉዳፍ ፀጋይ ለኢትዮጵያ 4ኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘች። ዳዊት ስዩም ሶስተኛ በመውጣት የነሃስ ሜዳሊያ አስገኝታለች። ውድድሩን ለተሰንበት ግደይ አምስተኛ በመውጣት…

ሕዝቡ አንድነቱን ጠብቆ ለሰላም መስፈን እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥል ዶክተር ዓለሙ ስሜ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝቡ አንድነቱን ጠብቆ ለአካባቢው ሰላም መስፈን እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ዶክተር አለሙ ስሜ አሳሰቡ። ዶክተር ዓለሙ ስሜ ለሕዝብ…

የሴቶች 5000 ሜትር የፍፃሜ ሩጫ ውድድር ዛሬ ሌሊት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚጠበቁበት የሴቶች 5000 ሜትር የፍፃሜ ሩጫ ውድድር ዛሬ ሌሊት ይካሄዳል፡፡ 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአሜሪካ ኦሪገን መካሄዱን ቀጥሏል፡፡ በዚህም ዛሬ ሌሊት 10፡25 የሴቶች 5000 ሜትር የፍፃሜ ሩጫ…

አረንጓዴ ዐሻራ የአንድነት እና የአብሮነት ማሳያ መሆኑን የመዲናዋ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአንድነት እና የአብሮነት ማሳያ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከከተማዋ የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ መጽሐፍ…