የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ Shambel Mihret Mar 14, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ፡፡ በጉባዔው የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ወይዘሮ ቡዜና አልከድርን ጨምሮ፣ የምክር ቤት አባላት፣ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፓኪስታን ባለሃብቶች ጋር የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ Amele Demsew Mar 14, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፓኪስታን ባለሃብቶች ጋር የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ። የመግባቢያ ሥምምነቱ የፋርማሲዩቲካልስ፣ የማሸጊያ ምርቶች ፋብሪካ እና የኢንዱስትሪ ፓርክ ማሳደግ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ያለመ መሆኑ ተገልጿል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በረዶ ቀላቅሎ የጣለ ዝናብ ከ450 ሚሊየን ብር ባለይ ግምት ያለው ሰብልና ንብረት አወደመ ዮሐንስ ደርበው Mar 14, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሠል እና አልብኮ ወረዳዎች የካቲት 30 ቀን 2015 ዓ.ም በረዶ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ ምክንያት ከ450 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ሰብልና ንብረት ወድሟል፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ተጠሪ…
Uncategorized በቤኒሻንጉል ጉሙዝና ጋምቤላ ክልሎች በማዕድን ዘርፍ ንግድ ላይ ከፍተኛ አሻጥር መኖሩ ተገለጸ Mikias Ayele Mar 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የማዕድን ዘርፍ ልማት ላይ የንግድ አሻጥር ከፍተኛ ችግር እየፈጠረ እንደሚገኝ ተገልጿል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማዕድን ቢሮ ኃላፊ አቶ ካሚል አህመድ ÷ ክልሉ ባለፈው ዓመት 2 ሺህ 300 ኪሎ ግራም ወርቅ…
ስፓርት አቡበከር ናስር ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ስብስብ ውጪ ሆነ Mikias Ayele Mar 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቡበከር ናስር በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጊኒን ከሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ስብስብ ውጪ ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊኒ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ጥሪ ከተደረገላቸው ተጫዋቾች አንዱ የነበረው አቡበከር ናስር ከጉዳቱ ሙሉ ለሙሉ ማገገም…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገቡ Mikias Ayele Mar 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኤርትራ አስመራ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ አስመራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደረሱ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሐሰን…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕገ-ወጥ ንግድ እና ኮንትሮባንድ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በብቃት ለመሰብሰብ ማነቆዎች መሆናቸው ተገለጸ Alemayehu Geremew Mar 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሕገ-ወጥ ንግድ እና ኮንትሮባንድ እንዲሁም ዘመኑን ያልዋጀ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ለአገልግሎት አሰጣጥም ሆነ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በብቃት ለመሰብሰብ ዋነኛ ማነቆዎች መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ፣ የጉምሩክ ኮሚሽን እና የገንዘብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲሚንቶ ስርጭት እና ግብይትን ለመወሰን የወጣው መመሪያ በአግባቡ እየተተገበረ አይደለም ተባለ ዮሐንስ ደርበው Mar 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ ስርጭት እና ግብይትን ለመወሰን የወጣው መመሪያ ቁጥር 940/2015 በአግባቡ ተግባራዊ እየተደረገ አለመሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረ መስቀል ጫላ በሲሚንቶ ስርጭትና ግብይት…
የሀገር ውስጥ ዜና የዘንድሮው የሐጅ ጉዞ ምዝገባ በ11 የምዝገባ ጣቢያ እንደሚካሄድ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Mar 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የሐጅ ጉዞ ምዝገባ በ11 የምዝገባ ጣቢያ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ የእስልምና ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ የዘንድሮው የሐጅ ጉዞ የሑጃጆችን እንግልት ለመቀነስ የምዝገባ ጣቢያዎች ሑጃጁ በአቅራቢያው በሚገኘው የምዝገባ ጣቢያዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ በ146ኛው የዓለም የፓርላማ ሕብረት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ነው Melaku Gedif Mar 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ- ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑካን ቡድን በ146ኛው የዓለም የፓርላማ ሕብረት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ነው። የዓለም የፓርላማ ሕብረት ስብሰባ በፈረንጆቹ ከመጋቢት 11 እስከ 15 ቀን 2023 በባህሬን…