Fana: At a Speed of Life!

የስድስት ወራት አፈጻጸሙ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ በማሸጋገር ረገድ ተስፋ የሰጠ ነው – ሚኒስትሮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው ስድስት ወራት አፈጻጸም ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ በማሸጋገር ረገድ ተስፋ የሰጠ መሆኑን ሚኒስትሮች ገለጹ። የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት የገበታ…

በደቡብ ክልል ለሚካሄደው ሕዝበ-ውሳኔ ስኬታማነት በቂ ዝግጅት ተደርጓል-ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል ስድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች የሚካሄደውን ሕዝበ-ውሳኔ በተሳካ መልኩ ለማከናወን በቂ ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ÷በደቡብ ክልል ሥር የሚገኙ ስድስት ዞኖችና…

የነዳጅ ግብይት ሪፎርም ውጤት እያስመዘገበ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአንድ ዓመት በፊት የተጀመረው የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ውጤት እያስመዘገበ መሆነ ተገለፀ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ተግባራዊ ከተደረገ አንድ ዓመት ከስድስት ወር የሆነውን የታለመ የነዳጅ ድጎማ አፈፃጸምን ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ…

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሞጆ ወደብና ተርሚናልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሞጆ ወደብና ተርሚናልን ገብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የወደብና ተርሚናሉን አጠቃላይ እንቅስቃሴ የጉምሩክ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታን ጨምሮ የክልሉ የስራ ኃላፊዎች እና የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና…

ቴህራን አሜሪካ ከጦርነት ቀስቃሽ ድርጊቷ እንድትቆጠብ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቴህራን ላይ የምትወስደው ማንኛውም ወታደራዊ እርምጃ ወደ ግልጽ ጦርነት ሊያመራ እንደሚችል የኢራን ዲፕሎማቶች አስጠነቀቁ። በቅርቡ በኢራን ወታደራዊ ፋብሪካ ከተፈጸመው የድሮን ጥቃት ጋር በተያያዘ አሜሪካ ሳትኖርበት አይቀርም የሚሉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአማካሪ ቡድናቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአማካሪ ቡድናቸው ጋር ዛሬ ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጠንከር ያሉ ግብአቶችን የማምጣት እና ለትግበራ ሊሆኑ የሚችሉ ሐሳቦችን የማመንጨት ሥራ እንዲሠሩ አቅጣጫ…

ከ6 ሚሊየን ዶላር በላይ በማሸሽ የተጠረጠሩ 6 የጉምሩክ ሠራተኞች ላይ የክስ መመሥረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ በ26 ግለሰቦች እንዲሸሽ በማድረግ የተጠረጠሩ ሥድስት የጉምሩክ ሠራተኞች ላይ የክስ መመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ። ግለሰቦች ሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ በማሳጣት የተጠረጠሩ ናቸው። ዐቃቤ ሕግ በሥድስቱ የቦሌ ኤርፖርት…

ተቋማት ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽኑን ሊደግፉት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽኑን ተቋማት በልዩ ሁኔታ ሊደግፉት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ በቅርቡ ወደ ዉይይት እንደሚገባ የተነገረለት ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን እስካሁን የነበረዉ ሂደትና ቅቡልነቱ መልካም እንደሆነ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸዉ…

በሀገራዊና ከተማዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረት ያደረገ ውይይት በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊና ከተማዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረት ያደረገ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ እና የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተገኝተዋል፡፡ መድረኩ አዲስ አበባ ከተማ ከለውጡ…

ወላጅ አባቱን በሽጉጥ ተኩሶ የገደለው ግለሰብ በ23 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላጅ አባቱን በሽጉጥ ተኩሶ የገደለው ነብዩ ዘላለም የተባለ ግለሰብ በ23 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ፡፡ የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ነብዩ ዘላለም ህዳር 12 ቀን 2013 ዓ.ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ቦሌ ሚካኤል ቤተ-ክርስቲያን…