Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ በዓመት 58 ሺህ ሰዎች በልብ ህመም ሕይወታቸው ያልፋል – ጥናት

አዲስ አበባበ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በዓመት 58 ሺህ ሰዎች በልብ ህመም ምክንያት ሕይወታቸው እንደሚያልፍ የጥናት ውጤት አመላክቷል፡፡ በዚህ ጥናት ውጤት መሰረት በየስምንት ደቂቃው የአንድ ሰው ሕይወት ያልፋል ማለት ነው፡፡ የዓለም የበሽታዎች ጫና ጥናት…

በሐረሪ ክልል የተማሪዎች ምገባ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም የክልሉ ትምህርት ቢሮ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።   የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ዐቢይ አበበ እንደገለፁት÷ ፕሮግራሙ በክልሉ በገጠርና ከተማ በሚገኙ 67…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታሩ አል ፋይሰል ሆልዲንግስ ኩባንያ ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታሩ አል ፋይሰል ሆልዲንግስ ኩባንያ ሊቀመንበር ሼክ ፋይሰል ቢን ቃሲም አል ታኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው የኳታሩ አል ፋይሰል ሆልዲንግ ኩባንያ በኢትዮጵያ ሊሰማራ በሚችልባቸው…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነርለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሞርስላቭ ኮሴክ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም የሀገራቱን አጋርነት ለማጠናከር በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳች ላይ መምከራቸውን ከኮሚሽኑ…

በአዲስ አበባ ተጥሎ የነበረው የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎት እግድ ተነሳ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ተጥሎ የነበረው የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎት እግድ መነሳቱን የከተማዋ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ቀንአ ያደታ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷የመሬትና መሬት ነክ መረጃዎችን…

ሀገር አቀፍ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በድሬዳዋ ከተማ በይፋ የተጀመረው የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም÷ በፈረንጆቹ እስከ 2029 ድረስ ለቀጣይ ሰባት ዓመታት የሚተገበር እንደሆነ…

በቴክኖሎጂው ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እንዲጨምር የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክኖሎጂው ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እንዲጨምር የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ የኮሚሽኑ ሊቀ-መንበር ሙሳፋኪ ማሃማት ጥሪውን ያቀረቡት ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት መሆኑን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡ የአፍሪካ ኅብረት “ዲጂታል…

ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ነጭ ስኳር ማምረት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ የ2015 ዓ.ም ምርት ዘመን ነጭ ስኳር ማምረት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ፋብሪካው ትላንት ከምሽቱ 1 ስዓት ጀምሮ ነው ነጭ ስኳር ማምረት የጀመረው፡፡ ይሁን እንጂ ፋብሪካው በዘላቂነት ስራውን እንዳያከናውን የጣና…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ በጤና ልማት ዘርፍ በሴት አመራርነት ላበረከቱት አስተዋጽኦ እውቅና አገኙ

የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ በጤና ልማት ዘርፍ በሴት አመራርነት ላበረከቱት አስተዋጽኦ በሩዋንዳ ኪጋሊ በተካሄደው በአፍሪካ ዓለም አቀፍ የጤና አጀንዳ ኮንፈረንስ (AHAIC) 2023 ላይ እውቅና ተሰጣቸው። ሚኒስትሯ በሩዋንዳ ኪጋሊ በትላንትናው ዕለት በተካሄደው “Africa Health…

መንግስት የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ስራ ላይ በትኩረት እየሠራ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ለመሳብ እና የሁለትዮሽ የንግድ ግንኙነትን ለማጠናከር የሚያስችል የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ስራ ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። የውጭ ጉይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም…