Fana: At a Speed of Life!

ቻይና የአሜሪካ የጦር መርከብ ለደኅንነቴ ሥጋት ሆኗል ስትል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የአሜሪካ የጦር መርከብ በታይዋን አቅራቢያ መታየቱን ተከትሎ ማስጠንቀቂያ ሰጠች፡፡ ቻይና “አሜሪካ ሠላሜን ለማወክ እና በቀጠናው አለመረጋጋትን ለመፍጠር በሚሳኤል ተሸካሚ የባሕር መርከብ የታገዘ ወታደራዊ እንቅስቃሴ አድርጋለች” ስትል…

አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ በኢትዮጵያ ከጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ በኢትዮጵያ ከጃፓን አምባሳደር ጋር ኢቶ ታካኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ጃፓን መካከል ያለውን ሁለንተናዊ ግንኙነት እና ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው…

በጋምቤላ ከተማ ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በጋምቤላ ከተማ ካለው ወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ ከቀናት በፊት ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ መነሳቱን የክልሉ መንግስት አስታወቀ፡፡ በጋምቤላ ከተማ የሰው እና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ እስከ…

ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ስብሰባውን ማካሔድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አመት 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ ጨፌው የ2014 የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በማዳመጥ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡ እንዲሁም በ2015 እቅድ ዙሪያ በመወያየት ቀጣይ አቅጣጫ ያስቀምጣል ፤…

በክልሉ ባለሀብቶችን ለማበረታታት በመሰረተ ልማት የሚነሱ ችግሮችን ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ነው -አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በማዕድን ዘርፍ ባለሀብቶችን ለማበረታታትና ተሳትፏቸውን ለማሰደግ በመሰረተ ልማት የሚነሱ ችግሮችን ለመፍታት ከፌደራል መንግስት ጋር ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡…

 በመተከል ዞን ድባጤ ወረዳ 21 የታጠቁ የሽፍታ ቡድን አባላት በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ድባጢ ወረዳ ጫካ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 21 የታጠቁ የሽፍታ ቡድን አባላት በሰላማዊ መንገድ እጅ መስጠታቸው ተገለጸ፡፡ የቡድኑ አባላት በቀጠናው እየተካሄደ ካለው ሕግ ማስከበር ተግባር ጋር ተያይዞ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው…

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ 200 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል የተባለ የስራ ሀላፊ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 አገልግሎትን በገንዘብ ለመሸጥ 200 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበል ተገኝቷል የተባለ የቤቶች ጽህፈት ቤት ኃላፊ እጅ ከፍንጅ መያዙን ፖሊስ ገለፀ፡፡ በክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና የትራፊክ…

የሐረሪ ብሔራዊ ጉባዔ የተለያዩ ውሳኔዎች በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ብሔራዊ ጉባኤ 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል፡፡ የጉባኤው አፈ ጉባኤ አቶ ሙህይዲን አህመድ ጉባዔው ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን ማሳለፉን ጠቁመው÷ በዚህም…

በታንዛንያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛንያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 66 ኢትዮጵያውያን በፈቃዳቸው በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት የታንዛንያ ዳይሬክተር ዶክተር ቃሲም ሱፊ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

የአውሮፓ ኀብረት በሩሲያ ላይ የጣለውን ማዕቀብ ለማለዘብ ማቀዱ ተነገረ 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኀብረት በሞስኮ ላይ የጣለውን ማዕቀብ በማሻሻል በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀውስ ውስጥ ያለውን የምግብ እና የማዳበሪያ ንግድ ለማቀላጠፍ ማቀዱ ተነገረ። የሚደረጉት ለውጦች የአውሮፓ ኀብረት አባል ሀገራት በሩሲያ ከፍተኛ ባንኮች ላይ የጣሉባቸው…