Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ መፈናቀልን ለመቀነስ ያስችላል የተባለለት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠላም ሚኒስቴር ከዓለማቀፉ የሥደተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) እና ከደቡብ ኮሪያው የልማት ድርጅት (ኮይካ) ጋር በመሆን በኢትዮጵያ መፈናቀልን ለመቀነስ የሚያስችል ፕሮጀክት በይፋ ሥራ አስጀመሩ። ፕሮጀክቱ በተፈጥሮ አደጋዎችና በግጭት በተጎዱ…

የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ቴህራን ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኢራን ቴህራን ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን በቴህራን ቆታቸው ከኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ እና ከቱርክ አቻቸው ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ጋር በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ…

በአዳማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ46ሺህ በላይ ዶላርና የወርቅ ጌጣጌጦች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ46ሺህ በላይ የአሜሪካን ዶላርና የተለያዩ ይዘት ያላቸው የወርቅ ጌጣጌጦች መያዙን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ። የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ምክትል ኢንስፔክተር ወርቅነሽ…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ የ55 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ የ55 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች፡፡ ድጋፉ በዓለም አቀፉ የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት በኩል መደረጉም ነው የተገለጸው፡፡ የአሜሪካው ዓለምአቀፍ ተራድዖ ድርጅት ÷…

ሩሲያ ከፍተኛ መጠን ያለው የጋዝ ምርት ወደ ቻይና ላከች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በሳይቤሪያ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር አማካኝነት በየቀኑ ከፍተኛ መጠን ያለው ጋዝ ለቻይና ማቅረቧ ተገለፀ። የሩሲያው ጋዝፕሮም ኩባንያ አቅርቦቱ ከቻይናው ሲ ኤን ፒ ሲ ኩባንያ ጋር ባደረገው የረጅም ጊዜ ውል መሰረት የተፈፀመ…

የትምህርት ልማትን ማደስ የሚቻለው በቂ እውቀት ያላቸው መምህራንን መፍጠር ሲቻል ነው – አቶ ደስታ ለዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ልማትን ማደስ የሚቻለው በቂ እዉቀት ያላቸው መምህራንን መፍጠር ሲቻል ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተደድር አቶ ደስታ ለዳሞ ገለጹ። ርዕስ መስተዳድሩ ይህን ያሉት የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ ''የሲዳማ ትምህርት ተሃድሶ'' በሚል መሪ…

በኢትዮጵያ እና በሕንድ የኢኮኖሚ ትብብር ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በሕንድ መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ትብብር እና የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት በህንድ ኒውደልሂ ተካሄደ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እና የሕንድ የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አኑፕሪያ…

አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በሚቀጥለው በጀት ዓመት የተልዕኮየን 60 በመቶ እፈጽማለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን በ2015 በጀት ዓመት 60 በመቶ ተልዕኮውን እንደሚፈጽም አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከሦስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅዱ ላይ የ2015 በጀት ገቢራዊ እቅዱን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስተባባሪና አማካሪ ኮሚቴ…

በአቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ ልዑክ በመተከል ዞን የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልልና የዞን አመራሮች ልዑክ በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የበቆሎ ሰብልን ጎበኘ። ከጉብኝቱ በተጨማሪ ከማንዱራ ወረዳ ፎቶ ማንጃሪ ቀበሌ…

የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በ100 ወረዳዎችና በ28 ክላስተሮች እየተተገበረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በ100 ወረዳዎችና በ28 ክላስተሮች እየተተገበረ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በሚኒስቴሩ የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የ2014 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2015 በጀት ዓመት…