Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ባህርዳር ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 አሸነፈ፡፡ በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው የ16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የጣና ሞገዶቹ ከመመራት ተነስተው በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተከታታይ ባስቆጠሯቸው ጎሎች…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ሊቀመንበርነትን ከኬንያ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ሊቀመንበርነትን ዛሬ ከኬንያ ተረከበች፡፡ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የገንዘብ ሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሬ በናይሮቢ የተካሄደ ሲሆን÷ ባለፈው ዓመት በአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የተከናወኑ ስራዎችን ገምግመዋል፡፡…

የአፍሪካ ሀገራት የተሻለ የሰራተኛ አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የተሻለ የሰራተኛ አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ሲል የተባበሩት መንግሥታት የሰራተኞች ድርጅት ገለጸ፡፡ የአፍሪካ ቀጣናዊ የሰራተኞች አስተዳደር ማዕከል 49ኛ ጉባኤ በአዲስ አበባ…

ተረፈ ምርቶችን መልሶ ጥቅም ላይ ማዋል የሚችል ፕሮጀክት ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚወጡ ተረፈ ምርቶችን መልሶ ጥቅም ላይ ማዋል የሚችል ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊደረግ ነው፡፡ ፕሮጀክቱን ተግባራዊ ለማድረግ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ታናቤ ሊሚትድ እና ሰንቴክኖ ከተሰኙ ሁለት የጃፓን…

የካርቱም ቀጣናዊ ተልዕኮ ማስፈጸም ማዕከል ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በመከላከል ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተወጣ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የካርቱም ቀጣናዊ ተልዕኮ ማስፈጸም ማዕከል /ሮክ/ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከልና ለመዋጋት አይነተኛ ሚና እየተወጣ መሆኑን ኢንተር ፖል ገለጸ፡፡ የሮክ አባል የሆነችው ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ወንጀል ሰርተው የተሰወሩ…

የተለያዩ ሚኒስቴር መ/ቤቶች በቦረና በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ115 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በቦረና በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ115 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት እና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉን ያደረጉት የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር፣ የገቢዎች ሚኒስቴር፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ…

በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል በዓል ሲከበር ያልተገባ ተግባር በፈፀሙ የፖሊስ አባላት ላይ ህጋዊ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል በዓል ሲከበር ያልተገባ ተግባር በፈፀሙ የፖሊስ አባላት ላይ ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ። በአዲስ አበባ የአድዋ ድል በዓል ሲከበር ያልተገባ ተግባር በፈፀሙ የፖሊስ አባላት ላይ…

በጌዴኦ ዞን 28 ሺህ ሄክታር መሬት በአፈር አሲዳማነት መጠቃቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን ከሚታረሰው 123 ሺህ ሄክታር መሬት ውስጥ  28 ሺህ ሄክታር መሬት በአፈር አሲዳማነት መጠቃቱን የዞኑ ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡ የጌዴኦ ዞን ግብርና መምሪያ ሃላፊ ዝናቡ ወልዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷…

የሸገር ከተማ አስተዳደደር በቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት ለመስጠት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ከተማ አስተዳደደር በአዲስ ባዋቀራቸው ክፍለ ከተሞች በቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት ለመስጠት እየሰራ መሆኑን ገለጸ። የሸገር ከተማ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት መዋቅር ያልነበራቸው አዳዲስ ሰባት ክፍለ…