Fana: At a Speed of Life!

 በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ1ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 18 ኢትዮጵያውያን ወደ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት መረጃ እንዳመላከተው÷ ከተመላሾች መካከል 919 ወንዶች እና 99 ደግሞ…

የእምቦጭ አረምን ከጣና ሃይቅ በዘላቂነት ለማስወገድ የክልልና ፌዴራል መንግስታት ትኩረት እንዲሰጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጣና ሃይቅ የእምቦጭ አረምን በዘላቂነት ለማስወገድ የክልል እና የፌዴራል መንግስታት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ የጣና ሃይቅ እና የሌሎች ውሃ አካላት ልማትና ጥበቃ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ አያሌው ወንዴ ለፋና…

ሃሰተኛ ብርና ዶላር ሲያዘዋውሩ ተገኝተዋል የተባሉ ግለሰቦች ተከሰሱ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 100 ሺህ ሃሰተኛ ብር እና የአሜሪካ ዶላር ሲያዘዋውሩ ተገኝተው በቁጥጥር ስር ውለዋል በተባሉ አምስት ግለሰቦች ላይ ክስ መመስረቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ፡፡ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በመዲናዋ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 አፍንጮ…

የሸኔን ቡድን የመደምሰስ ስራ ለሰራዊቱ ብቻ የሚተው አይደለም- አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸኔን ቡድን የመደምሰስ ስራ ለሰራዊቱ ብቻ የሚተው አይደለም ሲሉ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ተናገሩ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮች የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ሠላም የሠፈነባት ኢትዮጵያን…

የኢትዮጵያ መንግስት በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ 6 የጂቡቲ ወታደሮችን አስለቅቋል- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ፍሩድ በሚባሉ ታጣቂዎች ታግተው የነበሩ ስድስት የጂቡቲ ወታደሮችን በሰላማዊ መንገድ ማስፈታት መቻሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክቶሬት ጄነራል አምባሳደር ፍሰሐ ሻውል…

የምዕራብ ዕዝ የሠራዊት አባላት በገንዘብ እና በጉልበት ኅብረተሰቡን እየደገፉ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ የሠራዊት አባላት በገንዘብ እና በጉልበት ኅብረተሰቡን እየደገፉ እንደሚገኝ የዕዙ የሚዲያ እና ሕዝብ ግንኙነት ክፍል አስታወቀ። የዕዙ ሠራዊት አባላት በ2015 ኅዳር ወር ብቻ 41 ሔክታር ማሳ ላይ የሚገኝ የአቅመ ደካማ…

የክልሉን ሰላም በማረጋገጥ ባለው እምቅ የተፈጥሮ ሃብት ተጠቃሚ መሆን ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም በማረጋገጥ ባለው እምቅ የተፈጥሮ ሃብት ተጠቃሚ መሆን ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ፥ ትጥቃቸውን ፈትተው በሰላም ወደ ክልሉ ለገቡት የቤኒሻንጉል ህዝቦች ነጻነት…

የቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች ገበያው የሚፈልገውን ተወዳዳሪ የሰው ሀይል በማፍራት ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የሐረር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ባገኘው ከ28 ሚሊየን…

የህፃናት ጤና የተሟላ እንዲሆን የሚሰጡ ክትባቶች

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህፃናትን ከባድ ከሆነ በሽታ ለመከላከል ክትባት ቀላሉ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ዘዴ በመሆኑ ወላጆች በወቅቱ እንዲያስከትቧቸው ይመከራል፡፡ ክትባት ለአንድ ለሚተላለፍ በሽታ መከላከያነት አስቀድሞ የሚወሰድ መድሀኒት ሲሆን÷ የሰውን በሽታ የመከላከል…

የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ እስካሁን 2 ሺህ 943 ሰዎች የዐይን ብርሃናቸው እንዲበራላቸው አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ ከተቋቋመበት 1995 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን 2 ሺህ 943 ሰዎች የዐይን ብርሃናቸው እንዲበራላቸው ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ደምና ቲሹ ባንክ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሃብታሙ ታዬ ለፋና ብሮድካስቲንግ…