Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት 2ኛ ዙር ንቅናቄ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት 2ኛ ዙር ንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል÷በኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፎች ኢንዱስትሪ ካልተስፋፋ በስተቀር እድገትን ማምጣት ስለማይቻል…

በላሊበላ ከተማ በሚከበረው የገና በዓል እስከ 2 ሚሊየን ጎብኚዎች ይጠበቃሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮ በላሊበላ ከተማ በሚከበረው የገና በዓል በአጠቃላይ እስከ ሁለት ሚሊየን የውጭ እና የሀገር ውስጥ እንግዶች እንደሚጠበቁ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የቱሪዝም ልማት ዳይሬክተር መልካሙ አዳሙ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ለድሬዳዋ ድል ጮራ ሆስፒታል 22 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚኒሶታ ድሬ ኬር ማህበር ለድሬዳዋ ድል ጮራ ሆስፒታልና በስሩ ለሚገኘው ፈረንሳይ ሆስፒታል 22 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ድጋፉ በአሜሪካ ሚኒሶታ የሚኖሩ የድሬዳዋ ተወላጆች እና ወዳጆች በጋራ ያደረጉት መሆኑ…

በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ 39 ተጋላጭ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው መለሰ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ 39 ተጋላጭ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን አስታወቀ። ኤምባሲው በጅቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ቢሮ ጋር በመተባባር ነው በሳምንቱ ውስጥ ፍልሰተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ …

ኮርፖሬሽኑ ከሦስት ሀገር በቀል ኩባንያዎች ጋር ለመስራት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ መስራት ከሚፈልጉ ሶስት ሀገር በቀል ኩባንያዎች ጋር በዛሬው ዕለት የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ኮርፖሬሽኑ በሚያስተዳድራቸው 13 ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከበርካታ የሀገር ውስጥና…

ባሌ ሮቤ-ጎሮ-ሶፍ ኡመር-ጊኒር መገንጠያ መንገድ ግንባታ የማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሌ ሮቤ-ጎሮ-ሶፍ ኡመር-ጊኒር የመንገድ መጋጠሚያ ማሻሻያ ፕሮጀክት የማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡   በሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማና መሰረተ ልማት ሚስትር ጫልቱ ሳኒ እና የኦሮሚያ ክለል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ…

ዕደጋ በርኸ፣ ሰመማና ማይ ሓንስ ከተሞች የኤሌክትሪክ አገልግሎት አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕደጋ በርኸ፣ ሰመማና ማይ ሓንስ ከተሞች ዳግም የኤሌክትሪክ አገልግሎት አግኝተዋል፡፡ ለረጅም ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የቆዩትና ከአክሱም ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ኤሌክትሪክ የሚያገኙት የዕደጋ በርኸ፣ ሰመማ ከተሞች ዛሬ አገልግሎቱን…

የኩፍኝ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የኩፍኝ መከላከያ ክትባት በይፋ መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የማስጀመሪያው ሥነሥርአት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በሰርጥ ጤና ጣቢያ ነው የተካሄደው። የማስጀመሪያ ሥነሥርዓቱ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ እና…

ምሁራን የመፍትሔ ሀሳብ በማፍለቅ በሀገረ-መንግሥት ግንባታ ላይ የመሪነት ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሁራን በእውቀት ላይ የተመሰረተ የመፍትሔ ሀሳብ በማፍለቅ በሀገረ-መንግሥት ግንባታ ላይ የመሪነት ሚናቸውን እንዲወጡ የሰላም ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ "የሀገረ-መንግሥት ግንባታና የምሁራን ሚና" በሚል ርዕሰ ጉዳይ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች፣…

የኢትዮጵያ አምባሳደሮች የመከላከያ ሚኒስቴርን እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደርን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች የመከላከያ ሚኒስቴርን እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደርን ጎበኙ፡፡ አምባሳደሮቹ በመከላከያ ሚኒስቴር በነበራቸው ጉብኝት ሚኒስቴሩ ባካሄደው ሪፎርም በቅርብ ጊዜ ያልነበሩ አደረጃጀቶችን…