የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተቀማጭ ገንዘቡ 1 ትሪሊየን ብርን ተሻገረ Melaku Gedif Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተቀማጭ ገንዘብ በዛሬው ዕለት ከ1 ትሪሊየን ብር መሻገሩን አስታውቋል። የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ ከ1 ትሪሊየን ብር በላይ መሻገሩ ይፋ አድርገዋል።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሰኢድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸውን ከሃላፊነት አነሱ Mikias Ayele Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሰኢድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ኦትማን ጀራንዲን ከሃላፊነት አነሱ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በአውሮፓ ህብረት የቱኒዚያ አምባሳደር የሆኑትን ናቢል አማርን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት መሾማቸው ነው የተገለፀው፡፡ ተሰናባቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከጣሊያን የእንስሳት የምርምር ማዕከል የመጡ ልዑካን በኢትዮጵያ የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩትን ጎበኙ Tamrat Bishaw Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን ቴራሞ ከሚገኘው (አይ ዜድ ኤስ) የእንስሳት የምርምር ማዕከል የመጡ ልዑካን በሰበታ የሚገኘውን የኢትዮጵያ የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት ጎብኝተዋል፡፡ በመርሐ-ግብሩ በግብርና ሚኒስቴር የሰበታ የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 6ወራት በሰላምና ልማት የተገኙ ስኬቶች እንዲጠናከሩ በትኩረት ይሠራል -አቶ አወል አርባ Meseret Awoke Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በክልሉ በግማሽ ዓመቱ ሰላምንና ልማትን ከማረጋገጥ አኳያ የተገኙ ስኬቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ በትኩረት ይሠራል አሉ፡፡ 6ኛው የአፋር ክልል ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዔ በሠመራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና የተመድ የስደተኞች ኮሚሽን በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ ተስማሙ ዮሐንስ ደርበው Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን በኢትዮጵያ የሚገኙ ስደተኞችን እና ተፈናቃዮችን በተመለከተ በቅንጅት ለመሥራት ተስማምተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት…
የሀገር ውስጥ ዜና በግብርናው ዘርፍ የማደርገውን ድጋፍ እቀጥላለሁ- ፋኦ ዮሐንስ ደርበው Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ፋራይ ዚሞድዚ ጋር ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው 255 ሺህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እየቀረበ ያለው 68 ሺህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑ ተገለጸ Amele Demsew Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው 255 ሺህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እየቀረበ ያለው 68 ሺህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በዘላቂነት ከኃይል አቅርቦት ጋር ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ ከፈረንሳይ ግምጃ ቤት ሀላፊ ጋር ተወያዩ Shambel Mihret Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ ከፈረንሳይ መንግስት ግምጃ ቤት የበላይ ሀላፊ ኢማኑኤል ሞሊን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የገንዘብ ሚኒስተር ዴዔታው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፈረንሳይ ካደረጉት የስራ ጉብኝት በተጓዳኝ ከፈረንሳይ ግምጃ ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ከ7 ሚሊየን በላይ የመማሪያ መጽሐፍት ታትመው ለተማሪዎች እየተሰራጩ ነው Melaku Gedif Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 7 ሚሊየን 35 ሺህ በላይ አዳዲስ የመማሪያ መጽሐፍት ታትመው ለተማሪዎች እየተሰራጩ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ግርማ ባይሳ እንደገለጹት ÷ በኦሮሚያ ክልል ለተዘጋጀው…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው Mikias Ayele Feb 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ 6 ወራት ዕቅድ ግምገማ እየተካሄደ ነው። በግምገማው ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ የክልሉ ካቢኔ አባላት እና የተቋማት የስራ ሀላፊዎች እየተሳተፉ…