Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል መንግስት መቀሌን ጨምሮ ሌሎችንም አካባቢዎች በፍጥነት ተረክቦ የሕዝብን ሰላምና ደኅንነት እንዲያረጋገጥ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት የሽግግር ፍትሕ እንዲረጋገጥ፣ የፌደራል መንግስት መቀሌን ጨምሮ ሌሎችንም አካባቢዎች በፍጥነት ተረክቦ የሕዝብን ሰላምና ደኅንነት እንዲያረጋገጥ የትግራይ ክልል ወጣቶችና ምሁራን ጠየቁ፡፡ የትግራይ ክልል ወጣቶችና…

የአፍሪካ የምግብና የሥርዓተ-ምግብ ደኅንነትና ዋሥትና እየተሻሻለ መጥቷል – አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የምግብና የሥርዓተ-ምግብ ደኅንነትና ዋሥትና እየተሻሻለ መምጣቱን የኢትዮጵያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ለዕመርታው መመዝገብ የሚመለታቸው የሥራ ኃላፊዎች ርብርብ እንዲሁም…

የመከላከያ ሚኒስቴር ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መጻሕፍትን አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስቴር ለአብርሆት ቤተመጻሕፍት ከ3 ሺህ 500 በላይ መጻሕፍት ማበርከቱ ተገለጸ። መጻሕፍቱ አጠቃላይ ግምታቸው ከ1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ሲሆን ለመማር ማስተማር የሚሆኑ የተለያየ ይዘት ያላቸው መሆናቸው ተገልጿል።…

በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ድል ቀንቶታል። ዛሬ ከድሬዳዋ ከተማ ጋር የተጫወተው አዳማ ከተማ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ለአዳማ ከተማ ቢኒያም አይተን ዊሊያም ሰለሞን የድል ጎሎቹን አስቆጥረዋል።

 በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ1ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 18 ኢትዮጵያውያን ወደ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት መረጃ እንዳመላከተው÷ ከተመላሾች መካከል 919 ወንዶች እና 99 ደግሞ…

የእምቦጭ አረምን ከጣና ሃይቅ በዘላቂነት ለማስወገድ የክልልና ፌዴራል መንግስታት ትኩረት እንዲሰጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጣና ሃይቅ የእምቦጭ አረምን በዘላቂነት ለማስወገድ የክልል እና የፌዴራል መንግስታት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ የጣና ሃይቅ እና የሌሎች ውሃ አካላት ልማትና ጥበቃ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ አያሌው ወንዴ ለፋና…

ሃሰተኛ ብርና ዶላር ሲያዘዋውሩ ተገኝተዋል የተባሉ ግለሰቦች ተከሰሱ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 100 ሺህ ሃሰተኛ ብር እና የአሜሪካ ዶላር ሲያዘዋውሩ ተገኝተው በቁጥጥር ስር ውለዋል በተባሉ አምስት ግለሰቦች ላይ ክስ መመስረቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ፡፡ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በመዲናዋ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 አፍንጮ…

የሸኔን ቡድን የመደምሰስ ስራ ለሰራዊቱ ብቻ የሚተው አይደለም- አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸኔን ቡድን የመደምሰስ ስራ ለሰራዊቱ ብቻ የሚተው አይደለም ሲሉ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ተናገሩ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮች የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ሠላም የሠፈነባት ኢትዮጵያን…