Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአውሮፓ የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካቸው በአውሮፓ ያደረጉትን የተሳካ የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአውሮፓ ቆይታቸው ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…

የሶማሌ ክልል ከ5 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትትሪ ቢሮ በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት ከ5 ቢሊየን 735 ሚሊየን 633ሺህ በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ሰጥቷል። ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብልጫ አለው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ማክሮን ጋር በፓሪስ መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በፓሪስ መከሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአውሮፓ ጉብኝታቸው ከጣሊያን እና ማልታ በመቀጠል ፈረንሳይ፣ ፓሪስ ገብተዋል። በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባወጡት መግለጫም…

አየር መንገዱ ወደ ጅዳ የቀን ላይ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ የቀን ላይ በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ ከሚያደርገው እለታዊ መደበኛ በረራ በተጨማሪ ነው ከየካቲት 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የቀን ላይ በረራ የሚጀምር መሆኑን…

ከጥቁር ገበያ የሰበሰበውን ዶላር ሕጋዊ አስመስሎ አቅርቧል የተባለው ተከሳሽ ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከጥቁር ገበያ የሰበሰበውን የአሜሪካ ዶላር ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ በመንግስት ላይ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሷል የተባለው ተከሳሽ ታደለ ይልማ መኮንን ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ። ተከሳሹ የብሔራዊ ባንክ ያወጣውን መመሪያ ቁጥር FXD…

የውጭ ባለሀብቶችን ችግሮች መፍታት ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን ያፈሰሱ የውጭ ባለሀብቶች ችግሮችን በሚገባው መጠን መፍታት ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን…

በምርት ዘመኑ ከ5 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአኩሪ አተር ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014/15 ምርት ዘመን ከ5 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአኩሪ አተር ምርት መገኘቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ጋር በመቀናጀት የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት…

የአውሮፓ አገራት አምባሳደሮችና አጋር አካላት የኢትዮጵያን የልማት ስራ እንደሚደግፉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የአውሮፓ አገራት አምባሳደሮችና የልማት አጋር አካላት የኢትዮጵያን የልማት እቅድና ስራ እንደሚደግፉ ገለጹ። የግብርና ሚኒስትር ዶክተር ግርማ አመንቴ፥ ከዴንማርክ፣ ኖርዌይ፣ ኔዘርላንድስና የአውሮፓ ህብረት  አምባሳደሮች፣ ከፈረንሳይ የልማት…

ጋናዊው ተጫዋች ክርስቲያን አትሱ በቱርክ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ከፍርስራሽ ስር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቼልሲና በኒውካስል ተጫውቶ ያሳለፈው ጋናዊው የመስመር አማካይ ክርስቲያን አትሱ በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የጉዳት ሰለባ ቢሆንም በህይወት መትረፉ ተሰምቷል። ጋናዊው የመስመር አማካይ በቱርክ ከህንጻ ፍርስራሽ ስር በህይወት መገኘቱም…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ካቢኔ ዛሬ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅን ለመተግበር በወጣው ደንብ ዙሪያ ተወያይቷል። በክልሉ በሥራ ላይ ያለው ደንብ ቁጥር 44/2003 ማሻሻያ ላይ የተወያየው ካቢኔው÷ ደንቡ ሥራ ላይ እንዲውል ውሣኔ…