የፖሊስ ሰራዊት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ እድገት ማሳየቱ ተስፋ ሰጪ ነው -አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጭር ጊዜ ውስጥ የፖሊስ ሠራዊት ከፍተኛ አድገት ማሳየቱ ተስፋ ሰጪ ሆኖ አግኝተነዋል ሲሉ በተባበሩት ዐረብ ኢሚሬቶች የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ ገለጹ፡፡
በተለያዩ የውጭ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ…