Fana: At a Speed of Life!

የፖሊስ ሰራዊት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ እድገት ማሳየቱ ተስፋ ሰጪ ነው -አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጭር ጊዜ ውስጥ የፖሊስ ሠራዊት ከፍተኛ አድገት ማሳየቱ ተስፋ ሰጪ ሆኖ አግኝተነዋል ሲሉ በተባበሩት ዐረብ ኢሚሬቶች የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ ገለጹ፡፡ በተለያዩ የውጭ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ…

የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን በቦነስ አይረስ የጀግና አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ዋንጫ አሸናፊዋ አርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን በዋና ከተማዋ ቦነስ አይረስ የጀግና አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ አርጀንቲና ከትናንት በስቲያ በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ፈረንሳይን በመለያ ምት አሸንፋ ባለ ድል መሆኗ ይታወሳል። የአርጀንቲና…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራአፈጻጸም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ተገመገመ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 በጀት አመት እና የ2015 ሩብ ዓመት አፈጻጸም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ተገምግሟል። በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የከተማው የስራ ሃላፊዎች…

በኢትዮጵያና ሱዳን መካከል በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና በፀጥታ ዙሪያ በጋራ ለመስራት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሱዳን በሚዋሰኑበት ቀጠና በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና በፀጥታ ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ የጦር አመራሮች ቀጠናውን የሠላም እና የልማት ኮሊደር ለማድረግ እና ሕገ-ወጥ…

በደቡብ ክልል ጥር 29 ቀን ለሚካሄደው ሕዝበ ውሳኔ የመራጮች ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በሚገኙ ስድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች ላይ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም ሕዝበ ውሳኔ እንደሚያካሂድ ገልጿል፡፡ ቦርዱ ለዚሁ ዓላማ ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በተጠቀሱት ቦታዎች…

የአሜሪካ የፌዴራል መንግሥት በጀት 1 ነጥብ 7 ትሪሊየን ዶላር እንዲሆን ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የሀገሪቱ በጀት 1 ነጥብ 7 ትሪሊየን ዶላር እንዲሆን ረቂቅ አቀረቡ። በኮንግረስ አባላቱ የቀረበው ረቂቅ በጀት ካለፉት አመታት አንጻር እጅግ ከፍተኛ መሆኑም ነው የተነገረው። የላይኛው እና የተወካዮች…

የአረንጓዴ አሻራ እንክብካቤ ዘመቻ በኦሮሚያ ክልል ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ እንክብካቤ ዘመቻ በኦሮሚያ ክልል ተጀምሯል፡፡ በሀገሪቱ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እንደ ሀገር ከተተከሉት 25 ቢሊዮን ችግኞች 13 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኞች በኦሮሚያ እንደተተከሉ ተገልጿል፡፡ የአረንጓዴ አሻራ…

በታኅሣሥ እና ጥር ወራቶች የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ ለውርጭ ተጋላጭ በሆኑ ደጋማ ቦታዎች ላይ ይጨምራል – ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በታኅሣሥ እና ጥር ወራቶች ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ የሚያመዝኑበት ከመሆኑም በተጨማሪ የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ በተለይም ለውርጭ ተጋላጭ በሆኑ ደጋማ ቦታዎች ላይ የሚያይልበት ጊዜ መሆኑን የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ በአንፃሩ…

ከሰላም ስምምነቱ በኋላ በግጭት ለተጎዱ 8 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ዜጎች የተሟላ የመጀመሪያ ዙር ድጋፍ ተደርጓል-ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰላም ስምምነቱ ወዲህ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በግጭቱ ለተጎዱ 8 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ዜጎች የተሟላ የመጀመሪያ ዙር ድጋፍ መደረጉን የብሄራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም ከሠላም…

የድሬዳዋ ደረቅ ወደብ በቀን ከ150 በላይ የጭነት ተሽከርካሪዎችን እያስተናገደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋን ነፃ የንግድ ቀጣና ለማሳለጥ የተገነባው ዘመናዊ ደረቅ ወደብ ከጅምሩ በቀን ከ150 በላይ የጭነት ተሽከርካሪዎችን እያስተናገደ መሆኑን የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና…