Fana: At a Speed of Life!

ቱርክ 12 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ አዲስ የነዳጅ ክምችት አገኘሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ 12 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ አዲስ የነዳጅ ዘይት ክምችት ማግኘቷን አስታወቀች፡፡ ቱርክ በደቡብ ምሥራቅ የሀገሪቷ ክፍል በምትገኘው ሲርናክ ግዛት ጋባር ተራራ ላይ ያገኘችው የነዳጅ ክምችት ከተጣራ በኋላ 150 ሚሊየን በርሜል እንደሚሆን…

ደም ግፊትን ያለ መድሃኒት እገዛ እንዴት መቆጣጠር ይቻላል?

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደም ግፊትን ለመቆጣጠር ከማረጋጊያ መድሃኒት ባለፈ የአኗኗር ዘይቤን እና አመጋገብን በማስተካከል መቆጣጠር እንደሚቻል በጤናው ዘርፍ የተሰሩ በርካታ ጥናቶች ያስረዳሉ፡፡ በዕለት ተዕለት ኑሯችን የምንከተለው የአኗኗር ዘይቤ እና የአመጋገብ ሁኔታ ደም…

ወጋገን እና አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንኮች በትግራይ ክልል ዳግም አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ወጋገን እና አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንኮች በትግራይ ክልል ዳግም አገልግሎት ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን አስታውቀዋል፡፡ ተቋርጦ የቆየው የባንክ አገልግሎት እንዲጀመር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሰጠው ማሳሰቢያ መሰረት አንበሳ ኢንተርናሽናል…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጓዥ አንባቢዎች “የ2022 ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ” ዘርፍ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአሜሪካው “ግሎባል ትራቭለርስ” መፅሔት ከመንገደኞች በሚያሰባስበው ድምፅ መሰረት በሚያበረክተው የእውቅና ሽልማት “የ2022 ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ” አሸነፈ፡፡ “ግሎባል ትራቭለርስ” 19ኛውን ዓመታዊ የተጓዥ አንባቢ…

በዓለም ዋንጫው ለሶስተኛ ጊዜ የተገናኙት አርጀንቲና እና ክሮሺያ ምሽት በግማሽ ፍጻሜው ይጫወታሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት አንድ ጨዋታ ይደረጋል። በግማሽ ፍጻሜው የመጀመሪያ ጨዋታ የሊዮኔል መሲዋ አርጀንቲና ከክሮሺያ ምሽት 4 ሰአት ጨዋታዋን ታደርጋለች። አርጀንቲና በዓለም ዋንጫው ከክሮሺያ ጋር ሁለት ጊዜ በምድብ…

የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ ስኬት ስልጣኔን ከምድራችን ስነ ምህዳር ጋር አስታርቆ ለማስኬድ ዓለምን እንደሚያነሳሳ ምንም ጥርጣሬ የለንም – ጠቅላይ…

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ የስኬት ታሪክ ስልጣኔን ከምድራችን ስነ ምህዳር ጋር አስታርቆ ለማስኬድ ዓለምን እንደሚያነሳሳ ምንም ጥርጣሬ የለንም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። “አፍሪካ፥ የዓለም አቀፍ ንቅናቄ አጣዳፊነት” በሚል መሪ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ሰባት አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ አቋቋሙ። ሙስናና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ትግል በተደራጀ መልኩ ውጤታማ ለማድረግ ሰባት አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ መቋቋሙን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአረንጓዴ ዐሻራ ንቅናቄን አስመልክቶ ላሳዩት አመራር “የአፍሪካ የላቀ አመራር” ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአረንጓዴ ዐሻራ ንቅናቄን አስመልክቶ ላሳዩት አመራር “የአፍሪካ የላቀ አመራር” ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአረንጓዴ ዐሻራ ንቅናቄን አስመልክቶ ላሳዩት አመራር ‘የአፍሪካ የላቀ…

በብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተርና አራት ሰራተኞች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሳሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት የኮንስትራክሽን እና ሎጂስቲክስ ምክትል ዳይሬክተር በሆኑት ተስፋዬ ደሜ እና አራት የአገልግሎቱ ሰራተኞች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ መመስረቱ ተገለጸ። የስራ ሀላፊው እና…

የሞሮኮ አየር መንገድ በ30 ልዩ በረራዎች ደጋፊዎችን ወደ ዶሃ ሊያመላልስ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሳሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞሮኮ አየር መንገድ  የብሄራዊ ቡድን ደጋፊዎችን  ለማጓጓዝ ከካዛብላንካ ወደ ዶሃ 30 በረራዎች እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ ኤር ማሮክ የተባለው የሞሮኮ አየር መንገድ በዛሬው እለት እንዳስታወቀውም ከካዛብላንካ ወደ ዶሃ የሚደረጉ 30 በረራዎች…