Fana: At a Speed of Life!

ሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማ ክንውን እንዲኖረው የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሳስ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ ስኬታማ ክንውን እንዲኖረው የሚረዳ ፍኖተ ካርታ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ።   ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በምክክር ሂደቱ ተሳትፎና በአጀንዳ አሰባሰብ አሰራር ዙሪያ ከኃይማኖት…

በፕሪሚየር ሊጉ መቻል ከወልቂጤ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሳሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ መቻል ከወልቂጤ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ አንድ አቻ ተጠናቋል፡፡ በድሬዳዋ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ወልቂጤ ከነማ በተመሰገን በጂሮንድ ጎል እስከ 90ኛው ደቂቃ ሲመራ ቢቆይም ምንይሉ…

የቄስ በሊና ሠርካ ስርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቄስ በሊና ሠርካ ስርዓተ ቀብር በአዲስ አበባ በጴጥሮስ ወጳውሎስ የፕሮቴስታንት እና ካቶሊክ መካነ መቃብር ተፈፀመ፡፡ በቀብር ሥነስርዓቱ ላይ ቤተሰብ እና ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ፣ የሐይማኖት አባቶች፣ አባ…

አዲሱን የ “ኤርፖርት ሲቲ” ግንባታ በተያዘው በጀት ዓመት ለማስጀመር ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲሱን የ”ኤርፖርት ሲቲ” ግንባታ በተያዘው በጀት ዓመት ለመጀመር የሚያስችለውን ሥራ እያከናወነ መሆኑን የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ፡፡ ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ 5 ቢሊየን ዶላር በጀት እንደተያዘለትና…

1 ሺህ 162 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 162 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥም 1 ሺህ 154 ወንዶች እና 8 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡…

የአርቲስት ታሪኩ ብርሃኑ ( ባባ ) የቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ታሪኩ ብርሃኑ ( ባባ ) የቀብር ፅነ ስርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈፀመ፡፡ ወጣቱ የፊልም ባለሙያ ታሪኩ ብርሃኑ ባደረበት ህመም ምክንያት ትናንት ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን፥ ሥርዓተ ቀብሩ በዛሬው ዕለት…

ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሳስ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በፊንላንድ ውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ፓሲ ሂልማን ከተመራ የፊንላንድ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በቀጣይ የሀገራቱን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ …

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የ35 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የ35 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ። ህብረቱ ድጋፉን ያደረገው የገጠር ልማታዊ የሴፍቲኔት ፕሮግራምን ለማገዝ ነው ተብሏል። የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በተገኙበት በኢትዮጵያ የአውሮፓ…

ተመድ ለድንገተኛ እና ተገማች አደጋዎች ምላሽ ለመሥጠት እስካሁን 409 ሚሊየን ዶላር መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ማዕከላዊ የድንገተኛ አደጋ ምላሽ ፈንድ በ2023 ድንገተኛ እና ተገማች አደጋዎች ሲያጋጥሙ ተጋላጭ ሀገራትን በዕርዳታ ለመድረስ እስካሁን 409 ሚሊየን ዶላር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ “ድጋፍ ለሁሉም ከሁሉም” በሚል መሪ…

የኩፍኝ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከታህሳስ 13 ጀምሮ ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩፍኝ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፊታችን ታህሣስ 13 ቀን ጀምሮ የሚሰጥ በመሆኑ እስከ 5 ዓመት የእድሜ ክልል ያሉ ህፃናት እንዲከተቡ ጥሪ ቀረበ፡፡ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኩፍኝ በሽታ መድኃኒት…