ከ6 ሚሊየን ዶላር በላይ በማሸሽ የተጠረጠሩ 6 የጉምሩክ ሠራተኞች ላይ የክስ መመሥረቻ ጊዜ ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ በ26 ግለሰቦች እንዲሸሽ በማድረግ የተጠረጠሩ ሥድስት የጉምሩክ ሠራተኞች ላይ የክስ መመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ።
ግለሰቦች ሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ በማሳጣት የተጠረጠሩ ናቸው።
ዐቃቤ ሕግ በሥድስቱ የቦሌ ኤርፖርት…