Fana: At a Speed of Life!

ከጎንደር ወደ ገንዳውኃ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የ5 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጎንደር ወደ ገንዳውኃ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የአምስት ሰዎች ህይዎት አለፈ፡፡ አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከጎንደር ወደ ገንዳ ውኃ እየተጓዘ በነበረበት ወቅት እስካሁን ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በመተማ ወረዳ በመገልበጡ…

በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የጨረር ህክምና ወረፋ መብዛት ለተጨማሪ የጤና እክል እየዳረጋቸው መሆኑን ታካሚዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቁር አንበሳ አጠቃላይ ሆስፒታል የጨረር ህክምና ወረፋን እየጠበቁ ያሉ ታካሚዎች ለተጨማሪ የጤና እክል እየተዳረግን ነው ሲሉ ቅሬታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገለጹ፡፡ በሆስፒታሉ የጨረር ህክምና አንዱ የካንሰር ህክምና ሆኖ በመሰጠት ላይ…

ጤናማ የንግድ ሥርዓት ሊዘረጋ እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ የተጋነነ ዋጋ በማቅረብ ሸማቹን የሚያማርሩ ነጋዴዎችን መቆጣጠር አለበት ሲሉ አቶ ግርማ የሽጥላ ተናገሩ፡፡ የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ከባለ ድርሻ አካላት…

ሕጋዊ የወርቅ ፈቃዳቸውን እንደ ሽፋን ተጠቅመው ሕጉን በጣሱ አካላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በመንግሥት የተሰጣቸው ሕጋዊ የወርቅ ፈቃድ እንደ ሽፋን በመጠቀም ሕጉን ጥሰዋል በተባሉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ፡፡ የዲማ ወረዳ የወርቅ ቁጥጥር ኮማንድ ፖስት ÷ የክልልና የዞን የማዕድን ሴክተር ኃላፊዎች በተገኙበት…

የንግድ ምክር ቤት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ ላይ እየተመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ ሥርዓቱን ምቹና ቀልጣፋ ለማድረግ የንግድ ምክር ቤት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር እየተካሄደ ነው፡፡ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤቶችን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 341/1995 ላይ የሚደረገውን ማሻሻያ በተመለከተ…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 357 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የማሕበረሰብ አገልግሎት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት 357 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የማሕረሰብ አገልግሎት መስጠቱን ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ የተሰጠው÷ በግብርና፣ ተፈጥሮ ሐብት፣ ጤና፣ ሕግ፣ መሠረተ-ልማት እና የትምህርት ጥራት ዘርፎች መሆኑ ተገልጿል፡፡…

ዜጎች በየከተሞቹ በሚፈጠሩ የምክክር መድረኮች  ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሠ ቱሉ ሁሉም ዜጋ በየከተሞቹ በሚፈጠሩ የምክክር መድረኮች በመገኘት ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ዶክተር ለገሠ ቱሉ  ሁሉን አቀፍ የሽግግር ፍትኅ ሂደቱ ስኬታማ እንዲሆን ÷…

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ልምዷን ለጃፓን አካፈለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ያስተናገደችውን ዓለም አቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔ ልምዷን በቀጣይ አስተናጋጅ ለሆነችው ጃፓን አካፍላለች። በኦስትሪያ ቬና የበይነ መረብ አስተዳደር የከፍተኛ መሪዎች መድረክ እና የባለብዙ አማካሪ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ መሆኑን…

አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በአውሮፓ ህብረት የውጭ ተልዕኮ አገልግሎት የፖለቲካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ በአውሮፓ ህብረት የውጭ ተልዕኮ አገልግሎት የፖለቲካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሀፊ ኤንሪኬ ሞራ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እና በኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት መካከል…

ተመድ ከኢትዮጵያ ጋር በቀጣናው ሠላምና ደኅንነትን ለማረጋገጥ በጋራ ለመሥራት ቁርጠኛ ነው – ሃና ቴቴህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመድ ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር በቀጠናው ሠላምና ደኅንነትን ለማረጋገጥ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን የተመድ ዋና ፀሃፊ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሃና ቴቴህ ገለጹ። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ…